Quantcast
Channel: Articles
Viewing all 14 articles
Browse latest View live
↧

እንቁራሪቷ ተቀቅላ እክስትበስል ሞቷን አታውቀውም፣ ዓለሙም ከድስቱ አፍ የሰፋ ነው - ከጽናት ራዲዬ በሰለሞን ተካልኝ

$
0
0
እንቁራሪቷ ተቀቅላ እክስትበስል ሞቷን አታውቀውም፣ ዓለሙም ከድስቱ አፍ የሰፋ ነው - ከጽናት ራዲዬ በሰለሞን ተካልኝ

ለዛሬ በሃገር ቤት ወግ ጽሁፌ የማወራላችሁ ሞቷን ስለማታውቀው እንቁራሪት ነው፡፡ የእንቁራሪቷን ባህሪ ከውስጥም ከውጭም የሚመስሉ ብዙ እንዳሉ አስረግጨ መናገር እችላለሁ፡፡ ከእንቁራሪቷ ባህሪ ውስጥ ከየትኛው ውስጥ መሆንን ለራስ መጠየቅ ነው እንግዲህ፡፡
የሻእቢያ የመስመር አራጋቢዎችን ግን አስቀድመን “እኛ ስራ ላይ ነን” ብቻ ሳይሆን “እድሉን ብታገኙት እንደ እንቁራሪቷ ትዘሉ ነበር” እንላቸዋለን፡፡
ወጋችንን እንቀጥል፡፡
ይህ እውነተኛ የእንቁራሪት ባህሪ ነው፡፡ እንቁራሪትን በብረት ድስት ውስጥ ባለ ቀዝቃዛ ውሃ ውስጥ ጨምረው እሳት ላይ ከነብረት ድስቱ ቢጥዷት፣ በቀዝቃዛ ውሃ ውስጥ ሆና እሳት ላይ በመጣዷ ብቻ አትዘልም፡፡ ውሃው ቀስ በቀስ እየሞቀ… እየሞቀ…እየሞቀ ሄዶ መፍላቷን፣ መቀቀሏን ሳታውቀው ትሞታለች፡፡ ምክንያቱም ቀድሞ የገባችበት ምቹው የውሃ ቅዝቃዜ እንጅ በሂደት የፈላው ውሃ ነፍሷን እስኪነጥቀው ድረስ አታውቀውም፡፡
ከዚህ በተቃራኒው ደግሞ ያችኑ እንቁራሪት ፈልቶ በሚንተከተክ ውሃ ላይ ቢጨምሯት ዘላ...ተስፈጥራ ትወጣለች፡፡
የአንዳንዶቹ ሰዎችም ባህሪ ይህ ነው፡፡ በተለያዬ መልኩ ይህን ሲመስሉ እናያቸዋለን፡፡ እርግጥ ነው ይህ የእንቁራሪቷን ባህሪ መምሰሉ በእውቀትም ያለ እውቀትም ሊሆን ይችላል፡፡ በሃገር ጉዳይ እድገት፣ ለውጥ፣ ብልጽግና እያልን ስናወራ የማይጥማቸውን ጽንፈኞች ተመልከቷቸው፡፡
እነዚህ ሰዎች በቀዝቃዛው ውሃ ውስጥ ገብተው ጥፋት እየፈላባቸው ያሉ ሰዎች ናቸው ብል እያጋነንኩ ነው ብዬ አላምንም፡፡
አንዳንዶቹ ኢህአዴግ እና ህዝብ ከበርሃም ከከተማም ጠርጓቸው ከ25 ዓመት በፊት አውሮፓና አሜሪካ የከተቱት ሰዎች ያኔ ጀምሮ የገቡበት የጥላቻ ብረት ድስት በየጊዜው እየሞቀ፣ እየፈላ….እየፈላ ዛሬ ሩብ ክፍለ ዘመን ደርሷል፡፡
ይሕ የመፍላት ሂደት አንዴ ገብተውበት በየጊዜው እያደገ የሄደ ነውና ከውጭ ያለው ተመልካች እነሱ አጉል በጥላቻ እየተቀቀሉና እየሞቱም እንደሆነ እያዬ እንደእንቁራሪቷ የጥላቻቸውን ሙቀት ከነባራዊው ሁኔታ ጋር አጣጥመው መለካት ሳይችሉ ሙቀቱ ብቻም ሳይሆን እርጅናውም ወደ ሞት እየወሰዳቸው ነው፡፡
እነዚህን ሰዎች እንዴው እድሉን አያገኙትም እንጅ ከሁለት አስርት አመታት በፊት ትተዋት የመጧትን ሃገር ላይ ድንገት ወስደው ቢጥሏቸው የፈላ ውሃ ውስጥ እንደገባችው እንቁራሪት ልማቱ አስደንግጧቸው በዘለሉ ነበር፡፡ ታዲያ በዘለሉ ስል አንድም በደስታ አሊያም በንዴት ሊሆን ይችላል፡፡ መዝለላቸውን ግን መጠራጠር አይገባም፡፡
እድገቱን እና የለውጡን ሙቀት ድንገት ሲያዬ በግርምት መዝለላቸው አይቀርም ነበር፡፡ ግን ይህንን ለማየት መታደል ይጠይቃል፡፡
እዚህ ሃገር ቀስ በቀስ እየፈላ ሄዶ መንተክተክ የጀመረ የጥላቻ እንቁራሪቶችን የዋጠ ድስት አለ፡፡
እዚያ ሃገር ሃገር ቤት ግን ልማት እድገት በፍጥነት የሚፍለቀለቅበት ሁኔታ በመኖሩ ነው ይህን ማለቴ፡፡
ቀስ በቀስ ጥላቻችሁ እያነፈራችሁ እርጅናውም በዚያው ልክ እየፈጃችሁ ያላችሁትን ሳስብ እንደ ሃገር ሰው እንዳንዴ ሃዘን ቢጤ ውስጤን ይሸነቁጠዋል፡፡
ከዚህ በፊት በጽናት ራዲዬ ላይ ደጋግሜ ብየዋለሁ፤ አንዳንዶቻችሁ በውጭ ያላችሁ የቀድሞ ስርዓት ባለስልጣናት ሃገሪቱ ያኔ ትታችኋት የመጣችኋት ያው ያች የተጎሳቆለች ሃገር እንደመሰለቻችሁ ማለፋችሁ በጣም ያሳስበኛል፡፡ ሃገር ቤት ባትሄዱም ስለ ሃገር ቤት የምትሰሙትን የምታዬትን እንዳታምኑ እንኳን ገና ድሮ በቀዝቃዛው ገብታችኋልና የለውጡ ሙቀት አይታያችሁም፡፡
እንቁራሪት የገባችበትን እንጅ የሚሆነውን ለማየት ባህሪዋ እንደማይፈቅድላት ሁሉ እናንተም በያዛችሁት እንደተገተራችሁ ከድስቱ ባሻገር የሚሆነውን ለማየት ባህሪያችሁ አልፈቀደም፡፡
ውድ አድማጮቼ መቼስ ይኸ የሃገር ቤት ወግ አይደል፡፡ የእንቁራሪትዋን ታሪክ ሃገር ወስጥ ባሉት ሰዎች ምሳሌ ደግሞ እንየው፡፡ ሃገር ውስጥ ባሉት ስል ተቃዋሚ፣ ደጋፊ፣ ገለልተኛ፣ ዝምተኛ፣ ጩኸተኛ፣ ድንጋይ ወርዋሪ፣ ድንጋይ ከማሪ ሁሉንም ይመለከታል፡፡ የትኛውንም ሃገር ውስጥ ያለውን ልማት እና እድገቱ ወደፊት በሄደበት እና ሃገር በተለወጠበት ልክ የማይታያቸውን ሁሉ ይመለከታል፡፡
ባለፉት 20 ዓመታት ውስጥ እያደገ ያለው ሃገር በያንዳንዱ እድገት ልክ እድገቱን እየተጠቀመ እዚያው በውስጡ ያለ ሰው እንዳንዴ የለውጡን መጠን በቅጡ ላይገነዘበው ይችላል፡፡
ምክንያቱም እዚያው ውስጡ ነው ያለው፡፡
ከ20 ዓመት በፊት በቀየው መንገድ ሲቆፈር፣ በመቆፋፈሩ እየተማረረ ቆይቶ በኋላም መንገዱ ሲሰራ ደስ ብሎት ሲመላለስበት ኖሮ..ኖሮ………
ደግሞ ከሌላ አመት በኋላ….ሌላ መንገድ……ደግሞ ሌላ…...መቆፈር መሰራት….መቆፈር፣ መሰራት…ያጋጥመዋል፡፡ ይህ እንግዲህ የለውጥ ሂደት ነው፡፡
ይህን ሂደት በፈተናው ውስጥ እያለፈ፣ በስኬቱ እየተጠቀመ ያለ እዚያው የሚኖር ሰው የእድገቱ ለውጥ፣ ሂደቱን ያላየውን ሰው ያህል ሊያስደንቀው አይችልም፡፡
ለዚህ ማሳያ የሚሆነው በሃገር ልማት ላይ የወጣቶችን እና የአዛውንቶችን አስተያየት ማየት ብቻ በቂ ነው፡፡
ከኢህአዴግ በፊት አንድ ሁለት መንግስት ያሳለፉት አዛውንቶች ላሁኑ ለውጥ በትንሹም ቢሆን ማነጻጸሪያ አላቸው፡፡ በሌላ መልኩ ወጣቶችን ስናይ ደግሞ የቀድሞውን ያዬትን ያህል አይደለም ግርምታቸው፡፡ ግን ደግሞ ለውጡን ሁሌም ያዬታል፣ ያጣጥሙታል፣ በመንገዱም ይመላለሳሉ፡፡
በሌላ በኩል ከ10እና ከ15 ዓመት በፊት ከወጣበት ከተማ ድንገት የተመለሰ ሰው በከተማው ለውጥ ተደናግጦ እንደ እንቁራሪቷ በድንጋጤም ባይሆን በግርምት ሊዘል ይችላል፡፡ ምናልባትም…ምናልባትም ያደገበት ቤት አቅጣጫው ጠፍቶት ጠቁሙኝ ባካችሁም ሊል ይችላል፡፡
ይህ እንግዲህ ሰውኛ ባህሪ ቢሆንም እዚህ ባውሮፓ እና በአሜሪካ ያሉት ጽንፈኞች ማለቴ ጆሮና አይናቸውን ደፍነው የሚሆነውንም የሚደረገውንም አንሰማም የሚሉት ግን ከድስቱ ስፋት ውጭ አለሙን ማየት የማይችሉ ናቸው፡፡ የኔ ነገር ማየት የማይችሉ አልኩ እንጅ አንዳንዶቹ የማችችሉ ብቻም ሳይሆኑ ለውጡን ማየት የማይፈልጉ ጭምር ናቸው፡፡
እንዲህ አይነቶቹን አለማችሁን ባለሙ ልክ ባይሆንም ባገራችሁ ልክ አስፉት እባካችሁ ከማለት ውጭ ለጊዜው ሌላ ምክር የለኝም፡፡ ከቀዝቃዛው ብረት ድስት ውስጥ ውጡ! ሞታችሁ የፈላ ነውና የሃገራችሁን ጉዳይ እውነቱን እዬ የምንለው ለዚህ ነው፡፡
ከአረብ ሃገር ረብጣ ተቀብለው ሞት በፌስቡክ ገጾቻቸው ላይ እየለጠፉ ወጣቱን ለሞት የሚጣሩ የሙታን መንፈሶች በቀዝቃዛው ድስት ውስጥ ቀድመው ገቡ ናቸው፡፡
ሻእቢያ በኢትዬጵያዊያን ጀግኖች የተጎነጨው የሽንፈቱ ጽዋ በእጅ አዙር በጽንፈኞች እንዲወራረድለት ግንቦተኞችን ሲጠቀም ከቆዬ ይኸው ስንት ዘመን ተቆጠረ፡፡
እነዚህ የሻእቢያን ፖለቲካ የጫኑ እና፤ እነዚያ የአክራሪነትን ዘመቻ የተሸከሙ ሁለቱም የሚፈልጉት ግን እንድንፋጅ ነው፡፡ እንድንጫረስ፣ እንድንባላ፣ እንድንተላለቅ፣ ሃገር የደም ጎርፍ እንዲውጣት ነው ፍላጎታቸው፡፡
መቼም እንዲህ ያስባለህ ምንድን ነው ብላችሁ አትጠይቁኝም፡፡ በዚያ ሰሞን አዲስአበባ ዙሪያ እና ጎንደር መተማ ጭልጋ የሆነውን መቼም አታጡትም፡፡
አክራሪው፣ ትምክህተኛው፣ ጠባቡ ሁሉም ባንድ ተሰልፎ እረብሻው እንዲቀጥል፣ ሞት እንዲፋጠን ያላደረጉት ጥረት ነበር እንዴ?
አይ ሃገር! ሃገር እንደ እምቧይ ካብ የሚናድ መስሏቸው ጃዋር ከዚህ፤ መራራ ከዚያ፤ ብርሽ ከአውሮፓ፤ ይልቃል ከአፍሪቃ በቃ! አበቃ! የመጨረሻው ነው አሉ! እዬት እንግዲህ የምኞታቸውን ጥግ የት ድረስ እንዲዘልቅ እንደሚፈልጉ፡፡
በነሱ ምኞት ልክ እኮ የሩዋንዳው አይነት መጨራረስ ውስጥ ብንገባ ደስታቸው ነው፡፡ ግን ደግሞ “ሳይደግስ አይጣላም” እንዲሉ አረም ያበቀለ ሃገር ፍሬው ብዙ ነውና አረሙ ቦታ የለውም፡፡
“በቃ!” ብለው ሲያውጁ “ራሳችሁ በቃችሁ፣ እኛ ስራ ላይ ነን” ያላቸው ራሱ ህዝቡ ሆነ፡፡ ደስ ነገር ምን መሰላችሁ እነሱ ሳይጣድ ሚገነፍል ህዝብ አድርገው ይቆጥሩታል እንጅ ይህ ህዝብ ታላቅ ነው፡፡ ታላቅ ብቻ ሳይሆን አዋቂም ነው፡፡ ባለታሪክ ነውና ከሌሎች ብቻ ሳይሆን ከራሱ ታሪክም ተምሯል፡፡
እናንተ አረቦቹ በሻእቢያ በኩል ፍርፋሪ ሲጥሉላችሁ አንድ ሳምንት የምትሉት የሃገር ጉዶች ናችሁ መቼም፡፡
ህዝብና መንግስትማ ስራ ላይ ናቸው፡፡
በዚህ የሃገር ቤት ወግ በኩራት የምናወራው ይህንን ነው፡፡ እንዲያ “ወያኔ አበቃለት” በምትሉበት ሳምንት ነው የህዳሴው ግድብ ግንባታ ወሳኝ ምእራፍ እንደተጠናቀቀ የሰማነው፡፡
ሃገርና ህዝብ የታላቁን ወንዝ አቅጣጫ እንደፈለጉ መቀያየር በጀመሩበት ዘመን እናንተን ሻእቢያ እንደራዲዬ ጣቢያ መፈለጊያ እጀታ እንደፈለገ ያዟዙራችኋል፡፡
መቼም ይህ የሃገር ቤት ወግ አይደል፡፡ ከቻላችሁ በኢሳት አንድ ሰበር ዜና ለሻእቢያ ስሩ እና ነጻነታችሁን አውጁ፡፡ “ሻእቢያ ሆይ እጆችህን ከጆሯችን ላይ አንሳ” በሉት፤ “እንደፈለግህ ጆሯችንን ይዘህ አትጠምዝዘን” በሉት፡፡
ያው እንደነገርኳችሁ ሃገር እና ህዝብ ስራ ላይ ናቸው፡፡ ሁሉም ይሰራል፡፡ እርግጥ አምቡላንስ አቃጥሉ የተባሉትም እንደስራ ቆጥረውት እሱን አድርገውታል፡፡ ግን ደግሞ ህዝቡ አምቡላንሱ ለነፈሰጡሮች ነው አታቃጥሉት፣ በቃችሁ ብሏቸዋል፡፡ ምክንያም ህዝቡ ስራላ ላይ ነው፡፡ የሚያሳካው ራእይ፣ የሚደርስበት ግብ አለና አንሰማችሁም እያለ ነው፡፡
የቆምነው የህዳሴ ራእይ ለማሳካት ነው፡፡ ወደዳችሁም ጠላችሁም፣ ሞቃችሁም በረዳችሁም ይህች ትላንት ታላቅ የነበረች ሃገር ታላቅነቷን የሚመልሰው ይህ ትውልድ ነውና የሚሮጠው ለዚያ ነው፡፡
ከዚያ ሩጫው ለማስቆም የሚሞክር ሁሉ እንደደርግ ከመንገዱ መጠረጉ አይቀርም፡፡
ፌስቡክ እና ሌሎችንም ሶሻል ሚዲያዎችን ሙዚቃ በሉት መረጃ፣ ዜና በሉት ዘነዘና ጥፋትን ለማንበብ ጊዜ የለንም ያለ ህዝብ ያለበት ሃገር ነው፡፡
ዛሬ ሃገሩ ለባላገሩ የእድገት እና የለውጥ ነው! ስራ ላይ ነን፡፡

↧

Ana Gomez’s change on discourse: from Tigray Domination to Amhara and Tigray Domination! – by J. Abrha

$
0
0
Ana Gomez’s change on discourse: from Tigray Domination to Amhara and Tigray Domination! – by J. Abrha

 

 

On January 21/2016, members of the European Parliament (EP) gathered in Strasbourg for their usual Thursday plenary session were discussed three resolutions on India, Ethiopia and North Korea. The resolution on Ethiopia, sponsored by a decade long “friend” of Ethiopia, MEP Ana Maria Gomez, was presented based on Rule 135of the rules and procedures of the European Parliament: cases of breaches of Human Rights, democracy and the rule of law. Under this rule, any political party, any committee or at least 40 members of the Parliament can demand a debate on an urgent issue with regard to cases of breaches of Human Rights, democracy and rule of law.

 

The debate on the 19- point resolution on Ethiopia was discussed, voted and adopted by the presence of only 41 MEPs. Any resolution presented under this rule is given insignificant or no value by the members of Parliaments themselves and by the EU institutions at large. The fact that only 41 out of 751 members of Parliament attended the debate is a clear indication of the minimal value attached to it.It is also a clear manifestation that the resolution is politically motivated agenda aimed at defaming the government of Ethiopia.

 

The resolution is meant to condemn the Ethiopian Government for “using excessive force” during the recent protest in some parts of Oromia and Amhara regions. During the discussion, MEP Ana Gomez has gone back to 2005 and repeated the same old allegations she has been raising since.In 2005, she was leading an EU election observation mission to Ethiopia, and had a stiff conflict with the Ethiopian authorities because of her interference in the internal politics of a sovereign countryandher categorical side to the opposition. Her breach of the code of conduct the EU signed with the government of Ethiopia, her interference and unwarranted promise she gave to the then leader of Coalition for Unity and Democracy party-CUD, Dr. Berhanu Nega lead him to boycott the election results and the subsequent conflict instigated after the election. Her behavior and action resulted in the street violence and led to the death of tens of civilians &police and she should have been held responsible.

 

On the other hand, EU Commissioner for International Development cooperation,Neven Mimica underlined during the discussion at the European Parliament that the EU’s support to Ethiopia is used to implement pro poor projects, and that Ethiopia is, and will remain a strategic partner of the Union.

 

The European Parliament, as diverse and as critical as it is, has issued several resolutions in the past and will continue to issue in the future on different issues; on different countries. But it is our firm believe that the respected institution and its members would not dare to endorse resolutions condemning countries/ Governments simply because certain politically motivated members of the Parliament have come up with a resolution. That is what happened with the resolution on Ethiopia. It is hard for me to assume that all the co-sponsors have properly read and digested the points lined up to condemn the Ethiopian Government. Let’s see some of these points.

 

From the very beginning, MEP Ana Gomes has mobilized to draft a resolution to condemn the Ethiopian Government for its “use of excessive force” during the protest against the Addis Ababa- Oromia integrated master plan; a plan solely intended to benefit the suburbs of Addis Ababa from the development of the capital. Article ‘D’ of the resolution reads as follows, “whereas on 14 January 2016 the Government decided to cancel the disputed large-scale urban development plan; whereas if implemented, the plan would expand the city’s boundary 20-fold…..” The EU at large and the EP in particular, I believe, have their respective sources of information, but the EP, as a largest democratic institution of the Union has the obligation to check and double check information received by any of its sources, the extremist opposition elements in this regard, before moving for action. The integrated masterplan document is a public document, it has been discussed by the Addis Ababa and Oromia Councils and with the respective residents at different levels. The EU delegation and Embassies of the EU member States in Addis Ababa are in one way or another in possession of the document. In any part of the document, one can hardly find a phrase stating that the plan has intended to expand the capital’s boundary by 2 or 20 fold. It is hard to believe that a respected institution like the EP has adopted a resolution based on hearsay or allegation. I understand that,as the sponsor of the resolution, MEP Ana Gomez has an inbuilt, yet unreasonable hate towards the Ethiopian Government, I wouldn’t expect her to try to verify this information from the Ethiopian authorities, but she could have asked her country men and women; or any diplomat from the EU member States in Addis. Or at least the other co-sponsors of the resolution could have done so just to save the credibility of the respected institution-the EP.

 

The other issue worth discussing here is why are MEP A. Gomez and her likes opposing the integrated master plan? Do they know exactly what they are opposing to? By opposing it, they are suggesting to the residents of Ambo, one of the townsincluded in the masterplan, to use a donkey as a means of transportation while there is a possibility to expand the tram way from Addis. Think of Brussels and its surrounding districts- (Leuven, Gent, Antwerp, etc.)and imagine if the residents of these districts were opposing the integrated network of train, energy, road, communication, sewerage etc. that Brussels is enjoying; and that surprisingly, the European Parliament, fooled by a certain MEP A. Gomez would accuse the Belgian Government for its efforts to ameliorate the lives of residents in Leuven by integrating Leuven’s system with that of Brussels! It’s funny no? That is what has happened in the EP, that is the whole history of the integrated Addis Ababa- Oromia master plan.

 

Another interesting issue is mentioned in article ‘E’ of the resolution:“whereas Ethiopia is a highly diverse country in terms of religious and cultures; whereas some of the largest ethnic communities, particularly the Oromo and the Somali (Ogaden), have been marginalized in favor of the Amhara and the Tigray, with little participation in political representation.”  I am sure there is no confusion on the meaning of political representation, and I am confident that the EP has no other definition than the universal one. To avoid confusion between largest ethnic and “greater Somalia” (there are Ogaden communities in Ethiopia, Kenya and Somalia,) I deliberately have kept aside the Somali issue and try to see the reality regarding the largest ethnic community -the Oromo. As far as my knowledge is concerned, a political representation can’t insure best than administering one’s own region and affairs by one’s own self; representing in the House of Peoples Representatives, represented in the Ministerial portfolio of the Federal Government and assuming the majority in the house of the federation. In this regard, the Oromia regional State is administered by the Oromos; the Oromia region have 178 seats out of the 547 total seats in the Ethiopian Parliament (which constitutes 32.5%); Tigray and Amhara have 38 and 138 seats respectively; were, the total of the two constitutes 32%.  The Federal Ministerial portfolio witnesses more than 1/3 of Oromos, the Oromo have majority seats in the House of Federation. Needless to mention the Head of State post and many other higher responsibilities assumed by our Oromo brothers and Sisters in different Federal institutions; this being the reality, the respected institution-EP has condemned the Ethiopian Government for underrepresenting the Oromos. Really! Honestly, I would like to hear the EP’s advice to make the Oromos more represented in Ethiopia and as a concerned Ethiopian, I expect the EP to come up with concrete arguments on this issue. That patronizing attitude is just an unacceptable to the proud people of Ethiopia in general and to the two communities in particular.

 

Another issue which strike my mind is that the sponsor of a resolution on Ethiopia seemed not to care about the sovereignty of Ethiopia. Those who drafted the resolution on India, one of the resolutions discussed and adopted on the same date, haveindicated the limits of the EP by mentioning that the EU “respects the sovereignty of India” MEP Ana Gomes could have get lesson from her compatriots by at least mentioning that the EU respects the right of the Ethiopian Government to install peace and stability in the country. She didn’t; she didn’t not because she doesn’t know it, but it is because she has no respect for the peoples of Ethiopia, Ethiopian constitution and it institutions.On her view, the police and security personnel should have looked their arms folded to some of the armed and aggressive protestors committed to destroy private and public properties; and shoot to kill the police. The saddest thing is that neither of the EP members attended the debate raise this issue. Kind of double standard no? understood!

 

I have also observed a kind of change in discourse in the resolution. Traditionally, the so called opposition and of course MEP Ana Gomez, almost a member of the die-hard oppositions herself(it is hard to make a distinction whether she is representing a community in Portugal or the die-hard Ethiopian oppositions living outside Ethiopia), used to preach us that the Ethiopian Government is dominated by WOYANE or the Tigrians. This time, however; they seem to change their discourse to AMHARA and TIGRAY. It took them very long though, to understand that Ethiopia is not dominated by one ethnic group, and at least they realizedthis time around that they were wrong to assume that the Ethiopian Government was dominated by WOYANE. But some other thing is smelling out there. The extremist Jawar MOHAMED has come up with something which seems to be dangerous not only to Ethiopia but also to the Horn of Africa at large. His preach revolves around the “bigness” of the Oromo community, its resources, its areal territory and most importantly its Religion-Islam. As this is a reality, no one would opt to contest it. The issue of concern however is that at the very center of Jawar’s vision, this big community, big religion, big resource and big territory should create a big Islamic State in the Horn of Africa. Taking in to account the existing reality of Ethiopia, we know, Jawar knows, Dr. Berhanu and MEP A. Gomez knows as well that an Islamic State will not get materialized in Ethiopia. But, why not trying it? For the last twenty something years, Dr. Berhanu and his supporters including MEP A. Gomez didn’t succeed to assume power via the usual discourse- WOYANE domination, so why not trying Jawar as a Trojan horse? If they succeed, fine, Jawar will be appeased with some sort of portfolio or possibly money; or they can purge him. If not succeeded, again fine, because, they will collect money from the honest and uninformed diaspora in the name of organizing protests like the one in some parts of Oromia and Amhara.

 

As the resolution is issued on the name of EP, regrettably, the EP has dragged to get involved in this business by its own member. The funniest thing is that immediately after the conclusion of the session in Strasbourg, MEP A. Gomez made a phone call to ESAT, a media owned and run by Dr. Berhanu Nega to sow hate and disintegration among Ethiopians. She went on give interview to VOA Amharic service(Apparently, she become a constant source of information to ESAT and VOA Amharic service - a mouth piece of the extremists),and told the media’s adventurously that she had managed to adopt a resolution to condemn the Ethiopian Government. That was her ultimate purpose, just making news and scoring points on the Ethiopian Government led by EPRDF! Of course, it would also give a very good opportunity for the hate-majored media’s like ESAT to further confuse and disunite the Ethiopian Diaspora, but nothing more.

 

In general, though I have a deep concern towards the resolutions adopted especially under Rule 135 that there is a very huge possibility that MEPs such as A. Gomez could fool other colleagues to sign a document not commensurate the standard of a respected institution, I still believe that the resolution adopted on Ethiopia doesn’t represent the EP, but only the personal interests of few individuals like Mrs. Ana Gomez.

 

As the reader might know, Ethiopia and the EU have a very wide area of cooperation and partnership which ranges from peace and security to fighting terrorism to migration to climate change. It is my firm conviction that EU institutions will not risk to endanger the ever increasing cooperation and relationship in favor of such unpopular and politically motivated resolutions. Ethiopia needs the EU and the EU needs Ethiopia! The future is full of hope to further strengthen the relationship between Ethiopia and the EU even to a higher and greater levels.

 

Your comments are welcome!

 

Ja8307138@gmail.com

 

↧
↧

Is the European Parliament a well informed Institution? By Tsehaye Debalkew, Washington D.C. February 1, 2016

$
0
0
Is the European Parliament a well informed Institution?  By Tsehaye Debalkew, Washington D.C. February 1, 2016

 

It is to be reminisced that the European Parliament had passed a resolution pertaining to Ethiopia some 12 days ago..  In one of its motions the European Parliament said;

 

"    Whereas Oromia, the largest region of Ethiopia has been heat by a wave of violent protests over the expansion of the municipal boundary of the capital, Addis Ababa which has posed risks for farmers eviction from their land;"

 

It is appropriate to state here that , expanding the boundaries of the capital was not part of the City Master Plan. There is no easy way of expanding Addis Ababa into Oromia short of amending the FDRE Constitution or violating it.  Neither the Federal government nor the Oromia Regional State government would allow violating the Constitution, while amending it would have been through a lengthy and participatory process.   So, EP, your first ground is totally divorced from the reality on the ground.

 

What happened in the different parts of Oromia during the protests and the violence that followed is totally unacceptable and regrettable.  Today's Ethiopia should not be revisited by such dispiriting violence.  No life should have been lost.  Obviously, every life should matter.  Were there things that could have been done to prevent such tragedies but were not done because of incompetence or negligence?  If so, people in that line of work must be held accountable.  It is my belief that a lesson should be taken from the recent violence which was largely fueled by those forces that run to swallow the constitution either through loyalty to narrow nationalism or chauvinism.  The Ethiopian House of Representatives and the House of Federation should press the administration to acts fast and decisive after the fact.

 

The House should also look forward to opening public discourse platforms and devising ways and provisions to prevent such incidents from repeating in one, or another form.  I also think it would benefit the nation for the Houses to adopt a mechanism of getting adequately informed about such incidents, so such  they would be in a position, first hand and then reach out to counterpart Houses or relevant regions and countries, such as the European parliament, in sharing and channeling the right information before wrong, exaggerated and motive-driven packs of misinformation gets to their ears.

 

Today's Ethiopia must consciously protect, encourage and champion its citizens.  On the other hand, there were a lot of predators from far and near who saw an opportunity of  maddening the streets in the hope of creating total chaos so that they can sneak in to power hold through the back door.  It is these people who fueled the situation to violence and then to a confrontational one.  Social media and bad journalism married with sinister and parasitic politicians turned this protests into lawlessness.

 

Their minimum goal must have been escalating the violence as high as it can get for an evil political harvest, that is whatever death or injury comes out from the violence would be used as a propaganda material at an insanely exaggerated rate and figure to fuel more public anger. Added to that is the mission of demonizing the government and damaging the image of the nation before the eyes of the international media and community with a  shallow game to discredit the existing system as irresponsible and trigger happy.

 

And we cannot say they failed on all fronts.  At least, we have sent the European parliament falling for it.  The European Parliament representing EU on the parliamentary affairs front sounds feeling too big and too busy to look for the facts, when the European parliament started equating allegations to be the facts themselves; and shaky assumptions becoming conclusive grounds.  The European parliament has condemned the Ethiopian government in the most bizarrely intonated resolution. One can see that the European parliament lacks solid ground to stand on.  You are a big institution and we've always been expecting you to act as one and hence the question.  "Is the European parliament a well informed  institution? is in order here.

 

It is  a shame that the hugely resourced and resourceful institution, Africa would like to look up as an exemplary political and economic union model is passing resolutions that are not well considered and processed.  It is even more shameful, if such resolutions and intonations were able to pass because of individual members who have much axe to grind on a nation that is pretty much focused on solving and overcoming her millennia-aged challenges while contributing its modest share as a family member of the international community.

 

Ethiopia is registering great strides in its determination to defeat poverty through its inclusive growth schemes, pro-poor investments and greening economy; build democracy through harmony, equality,participation and decentralization; deepen its peace through addressing all old and new social grievance at every level; and promote regional peace and integration through contributions of peacekeeping forces and facilitating regional initiatives and cooperation.  It is a pity that the European Parliament, has missed all that.  How many countries in the developing world or more specifically in Africa, are embarking on such multi-lane promissory and positive path? It is hardly natural to believe a huge and important regional institution such as the European parliament passes condemning resolutions against its key ally nations such as Ethiopia on an uniformed basis.  How hard would it be for the European parliament to get its facts right before jumping the guns? Not much except earnest political will to look for the truth.

 

Another allegation is  as the most shocking one as it is magically transferred to be a fact to serve as a justification for EP's latest resolution in question:

 

"Whereas security forces used excessive lethal force and killed at least 140 protesters and injured many more, in what may be the biggest crisis to hit Ethiopia since the 2005 election violence;"

 

Notice the phrases, "excessive lethal force: and "killed at least 140 protestors".  The first one shows a clear judgment on the part of the European parliament as it claimed the EP had already known excessive lethal force was used by the security.

 

What is excessive force and how do you know if it was employed? The concept of "excessive force" itself is not concretized to a universally accepted standard level.  Nonetheless, it can be generally be understood as a deadly force used by police beyond necessary when trying to maintain law and order.  That means deadly force is not always considered excessive.  It is not considered 'excessive' if police used only the necessary amount of force to subdue a violent situation and enforce law and safety.  Cleary, the point here is, depending on any particular situation and on case by case justified grounds, police is justified to use all necessary tools, including guns, in the right situation, manner and  amount to impose order.

 

If the above argument makes sense, we can only know whether or not the Ethiopian police applied excessive force during the Oromia disturbances , and only after investigation is conducted to determine the case and results of the investigation are conclusive enough to lead us to call it one way or the other, not before it.  There are investigations conducted into the matter so far. The EP is not in a position to know about the findings in the time it passed its resolutions.  Therefore, the European Paraliament has only decided to pass those resolutions based on allegations.  And it is very uncharacteristic and depressing for such a sophisticated institution to rush into resolutions of serious nature based on allegations.

 

Here, we are challenging EP for judging before the fact and certainly not justifying the use of excessive force, if there was any, nor defending individuals who might have hand in any wrong doings in relation to the recent violence and deaths of a number of civilian and members of the police.  For us any single life lost through violence is a tragedy.  Any number of people are too many and beyond negotiable and we call them citizens the nation has to mourn about.  It is true people died in last month's incident of Oromia violence from the civilians and the law enforcements, and it matters less whether they are in the hindered or in the tens.  As to the knowledge of the exact causality numbers, we would assume the Federal and the Oromia governments were in a better position to know they are holding from saying or releasing them invoking the situation still-under-investigation.

 

The European parliament basing its resolutions on data obtained form opposition leaders and political activists via third parties as fact is mind-boggling.  It looks badly on the institution when it passes resolution without well considered foundations.  A standard verifiability should apply to every process and resolution, regardless of geography or color.  Unverified, allegations, data and facts are not adequate to serve as grounds for conclusions and resolutions.

 

Things get funnier when passes to the other grounds some of them repeated for emphasis, others for hyperbolic impact.  The present political geography of the regional governments, in present Ethiopia, is determined in the Constitution.  It is unthinkable to undercut the constitution to expand one or shrink another.  There is no law which allows that to happen.  How hard is it, for the EP to understand this fact?

 

 Hw clumsily the EP has handled another issue is shown as follows ;

 

" Whereas on the 14 January 2016 the government decided to cancel the disputed large scale urban development plans: Whereas if implemented, the plan will expand the City's boundary by 20 times its current size: Whereas Addis Ababa's enlargement has already displaced millions of Oromo farmers and trapped them in poverty;"

 

All these junky justifications are used as foundational grounds for the resolution that came as "we condemn,... we urge... we demand.... we call etc". The European Parliament is condemning the Ethiopian government on very uniformed and misinformed decision and is calling for corrective actions and imposing prescription based on those misinformed and uniformed diagnoses.  EP had a better ways to engage Ethiopia: get the facts first and then express its views and recommend actions to improve the future.  But EP wouldn't feel it had to work to get the facts.  EP thinks it is entitled to the facts and it is only Ethiopia that has to reconcile herself with what are presented by EP as facts.  This because EU is a donor body and Ethiopia is a receiver of development aid and other assistances.  And there are individual members of the parliament who have an axe to grind and vendetta, take it personal to use their influence in the EU institutions to get back at Ethiopia.

 

We believe the European Community is way larger than its institutions.  In the same way, the EU is much larger than the EP. We also believe all European Union institutions are not insensitive to realties and standards of operation.  We even believe, the European Parliament one time or few times erring doesn't disqualify its vitality.  Ethiopia should always focus on  the positives spaces of cooperation and partnership with the European  Parliament.

 

Ethiopia's sacred mission of defeating poverty and consolidating democracy needs more friends.  For that very reason, Ethiopia must remain focused on expanding partnerships and cooperation. Disagreements and disparities can always be minimized through transparency and comparing notes.  Ethiopia must reach out to the EU institutions with honest and transparent partnership and cooperation without being distracted by irritant individual members in the EP.

 

The Ethiopian government must continue providing the facts and its own perspectives so that whoever cares have the right information and a sensible opinion about the country and her challenges.  Otherwise the government must always demonstrate that the power it enjoys and the responsibility it shoulders all comes from its people and from no other.  The buck stops with Ethiopian peoples and nowhere else.           Aloha!

 

 

 

↧

አስመራ የቀረው የግንቦት 7 አመራር አንድ ብቻ ነው፡፡ በሰለሞን ተካልኝ ከጽናት ራዲዬ

$
0
0
አስመራ የቀረው የግንቦት 7 አመራር አንድ ብቻ ነው፡፡ በሰለሞን ተካልኝ ከጽናት ራዲዬ

ከወራት በፊት ባለፈው ዓመት የግንቦተኞቹ ሊቀመንበር “ትግሉ ነው ህይወቴ” ብሎ አስመራ ሲዘምት እነ ኢሳት ብቻ ሳይሆኑ ታላላቅ ነን የሚሉት ሚዲያዎችም ነገሩን እራግበውት እንደነበር እናስታውሳለን፡፡
እኛም በመልእክተ ሰለሞን ዝግጅታችን በውዳሴ ከተራገበው ሃተታ በተቃራኒው “ዱርየው ዱር ገባ” በሚል እርስ በዚህ ወቅት እንደሚመለስ ጭምር ዘግበን ነበር፡፡
`ይሄ ሰውዬ በጃንዋሪ 2016 ክላስ አለብኝ ብሎ እንደሚመጣ እርግጠኛ ነን` ማለታችን ይታወሳል፡፡ ሰሞኑን ደግሞ ከኢሳት እስከ ቪኦኤ ራቁታቸውን ያስቀረውን መረጃ ከሰሞኑ ከዶክተር ብርሃኑ ዬንቨርስቲ ፈልፍለህ ያወጣኸው ጋዜጠኛ መስፍን በዙ ምስጋና ይግባህና ዶክተር ብርሽ አስመራ የዘመተው የሃሰት የህክምና ፈቃድ ከሚያስተምርበት ቡክኔል ዬንቨርስቲ ለስድስት ወር ሞልቶ መሆኑን አስረግጦ አረጋገጠልን፡፡
በጣም ይገርማል አልልም መቼም፡፡ ምክንያቱም ከአንድ ዱርዬ የሚጠበቅ የማጭበርበር ወንጀል ስለሆነ ብዙ የሚገርም አይደለም፡፡
ይህንን መረጃ የሚጠራጠር ካለ ወደ ዬንቨርስቲው ድረ ገጽ ገባ ብሎ (ከቡክኔል ዬንቨርስ) በ2015/2016 ፈቃድ ወስደው የወጡትን አስተማሪዎች ዝርዝር ማግኜት ይችላል፡፡ በመረጃው መሰረት ምንደኛው አርበኛ ዶክተር ብርሽ አስመራ የዘመተው ከነ ደምወዙ ነበር ማለት ነው፡፡
በነገራችን ላይ የዬንቨርስቲው ቃል አቀባይም ዶክተርዬ ስራ እንዳልለቀቁም አረጋግጧል፡፡ “የነጻነት ተሟጋቹ፣ የሰብአዊ መብት ተቆርቋሪው አርበኛው እና ህይወቱን ለትግል የሰጠው” ሰው ታሪክ እንዲህ ነው እንግዲህ፡፡ በማጭበርበር እና በቀልድ የተሞላ፣ በሌሎች መስዋእትነት ትርፍ የሚያጋብስ ቀላል ቀልደኛ እና ፎጋሪ አታላይ ነው፡፡
ባንድ ወቅት የቀድሞ (በቅንጅት ዘመን) የትግል አጋሩ የነበረውን አቶ ልደቱ አያሌውን ኢንተርቪው በጽናት አድርገነው “እግዚአብሔር ኢትዬጵያን ይወዳል፣ እንደ ብርሃኑ አይነት ሰው ስልጣን ይዞ ቢሆን ኖሮ በሃገራችን ከደርግም ዘመን የከፋ እልቂት ያመጣ ነበር፡፡ ሰውየው ከኢህአፓ ግዜ ከድቶ በድርጅቱ የታሰረ….አጭበርባሪ ጭምር ነው” ማለታቸውም ይታወሳል፡፡
እናም ቀድሞም ዘንድሮም በዚህ የማጭበርበር ተግባሩ የገፋበት “ሊቀመንበር” ከሰሞኑም ዋሽንግተን ላይ ሳቅና ቀልድ አብዝቶ ከዚህ በፊት የማይታይበትን ዋዘኛነት በንግግሩ ሲያንጸባርቅ ተስተውሏል፡፡
ማለቴ የሳቸው ዋዘኛነት እና ፉገራ በተግባራቸው ነበር እንጅ ንግግራቸው ሁልጊዜም በፉከራ እና በቁጭት ነበር፡፡ በዚያ ያዛውንቶች ክበብ ውስጥ ባደረጉት ንግግር ግን የማይታወቁበትን ቀልደኛነት እያሳዬ ላያቸው “ሰውየው ኮሚክነቱን ከታማኝ ነጠቁት እንዴ?” ያሰኝ ነበር፡፡
እኔ ራሴ ታማኝና ብርሽ ቦታ የተቀያየሩ ነበር የመሰለኝ፡፡
ለካስ ዶክተርዬ እንዲያ መላጣቸውን እያሳከከ በፌዝ የሚያስወራቸው መሄድ መምጣታቸው ውስጥ ያለው የራሳቸው ፉገራ ነበር፡፡
አንዳንዴ እኮ እንዲህ ነው፡፡ እየሞቱ ማልቀስ…እየሳቁ ማልቀስ ይገጥማል፡፡
መላጣ የሚያሳክክ፣ በትግል ወግ ውስጥ የሚያስቅ፣ በቁምነገር መሃል ፌዝ ሚያስመርጥ እሱ የመጨረሻው ዘመን ነው ለካ!?
ዶክተር ብርሽ ደምወዝተኛው አርበኛ ሳቅ ሳቅ ያላቸው ለካ ያለ ምክንያትም አልነበረም፡፡ “ትግሉን ይተዋል ብላችሁ የምታስቡ ራሳችሁን አታለላችሁ” ሲሉን መላጣቸውን እያከኩ እና እየሳቁ ነበር፡፡ ለካ የሚያስቅ የሚያሳክካቸው ዬንቨርስቲው የሰጣቸው የፈቃዳቸው ቀን ማለቁን አስታውሰው ሳይሆን አይቀርም፡፡ ደግሞ ኮ “ትግሉ ሰሜን ውስጥ(ኤርትራ) ብቻ አይደለም፡፡ በሁሉም ቦታ አለን፣ አሁን ትግላእን እዚህ ነው” ሲሉ ስሰማቸው “እዚህ” የምትለው ቃል (ዋሽንግተን) ከዚህ አልመለስም ለማለትም ጭምር እንደሆነ የገባን ቆይቶ ነው፡፡ የመስፍን በዙን ማጋለጥ ስንሰማ፡፡ አልመለስም አታስቡት እያስተማርኩ እቀልዳለሁ ለማለት ፈልገው ነው፡፡
ይኸው አሁን ጊዜው ደርሷል፡፡ ዋሽንግተንም ውስጥ እያስተማሩ መታገል ይቻላል እንደሚሉ ከወዲሁ ተረጋገጠ ማለት ነው፡፡
ውሸት ከአውሮፓ ህብረት እስከ ዋሽንግተን ዬንቨርስቲ በጽንፈኛው ወሬ አቀናባሪዎች እና በፓርላማ አባሏ ሃና ጎበዜ እገዛ እንደቀጠለ ቢሆንም ገመናው እየተጋለጠ ራቁትነታቸው እየፈጠጠ መጥቷል፡፡
እንዲህ ሆነ የሊቀመንበሩ መጨረሻ የቅሌት ደረጃ፡፡ አሁን እሳቸው ካልተመለሱ አስመራ የቀረው የቡድኑ አመራር አንድ ብቻ መሆኑ ነው እንግዲህ፡፡ ለመሆኑ እሱ ማነው አስመራ የቀረው? የሚለውን ከማየታችን በፊት አንድ ስንኝ ላስታውሳችሁ እና ቅድመ እና ድህረ ዘመቻውን እንመልከተው፡፡
“ወይ አዲስ አበባ ወይ አራዳ ሆይ
ሃገርም እንደ ሰው ይናፍቃል ወይ” እንዲል ዘፋኝ፤
ከሃገሩ የወጣ ሃገሩ እስቲመለስ፣ ሃገሩን የናፈቀ ቀየው እስቲገባ ያያዘውን ናፍቆት የሚያስወጣ ምርጥ ዘመን አይሽሬ ዘፈን ነው፡፡
በተለይ ትውልደ ኢትዬጵያዊው እና ኢትዬጵያዊው ብቻ ሳይሆን ሃገሩን ለማየት የጓጓ ሁላ እንዲህ ያለው ዜማ ስሜት ኮርኳሪ እና ሆድን የሚያሸብርም ጭምር ነው፡፡
ግን ደግሞ አዲስ አበባን ብቻ ሳይሆን አዲስ አበባ ያለውን ትልቁን ወንበር በመሻት ብዙ ርቀው የቆዬ ስልጣን ፈላጊዎች ደግሞ ናፍቆቱ ምን ያህል ጠንካራ ሊሆንባቸው እንደሚችል እናንተው ገምቱት፡፡
የአዲስ አበባዋ አራት ኪሎ ጊቢ ውስጥ ያለውን ወንበር ሽተው መጀመሪያ በሸፍጥ በኋላ በነፍጥ የሞከሩት ግንቦት ሰባቶች አዲስ አበባ ቅርብም ሩቅም ሆና ቆይታባቸዋለች፡፡
ለዘመቻ ወደ ኤርትራ ሲወጡ አዲስ አበባ ከዋሽንግተን የሩቅ ቅርብ ነበረች፣ ያኔ መንገዱም ቁልቁለት ነበር፡፡
እንደው ለአፍታ ተንደርድረው አራት ኪሎ እንደሚገቡ ያለሙት እነ ዶክተር ብርሃኑ “መጣን ጠብቁን፣ እናንተ ጋር እስክንደርስ ሳምንት ብቻ….” ብለው ፊሽካ መንፋታቸውን ታስታውሳላችሁ፡፡
ያኔ ለግንቦት ሰባቶች መንገዱ ቁልቁለት ነበር፡፡ ሻእቢያዎችም በቁልቁለቱ ላይ ምንም እንቅፋት እንደማይገጥማቸው ምሎላቸው ነበር፡፡ አረቦችም ቢሆኑ “አይዟችሁ አለን” ሳይሉ አይቀሩም፡፡ እናም የፈሪ ፎካሪ የሚፎክረው ሳይገል ነውና ገና በፊሽካ ህዝቡን ጠብቁን ብለው ብዙ ደጋፊዎቻቸውን እና ሎሌዎቻቸውን ሻንጣ አስጠቅልለዋቸው ነበር፡፡
አዲስ አበባ ከዋሽንግተን በቁቁለት ጉዞ ቀርባ፣ ሩቁዋ አዲስ የሩቅ ቅርብ ሆና ታይታቸው መንደርደራቸው የቅርብ ትዝታ ነው፡፡
ዛሬ ግን ሁሉ ነገር አልፎ ከዘመቻ ሲመለሱ አዲስ አበባ የቅርብ ሩቅ፤ ህልማቸው ብቻ ሆና ቀርታለች፡፡
መቼም ያኔ “ቁልቁለት ልንደረደር ነው” ያሉት እነ ዶክተር ብርሃኑ ነጋ ትላንት ያሉትን ዛሬ ሲያስቡ ምን እንደሚሰማቸው መገመት ባልችልም ቁልቁለቱ ድንገት ዳገት ሲሆንባቸው ግን ድንጋጤያቸው ልክ እንደሚያጣ አልጠራጠርም፡፡
ሲሄዱ ቁልቁለት ሲመለሱ ዳገት የሆነው የከሸፈው ዘመቻ ጉዞ በኢሳት የማስተባበያ ዜና ብቻ ሰባራው የሚጠገን አይነት ግን አልሆነም፡፡
ግንቦት 7ቶች ቁጭ ብለው የሰቀሉትን ቆመው ማውረድ ቸግሯቸው ዛሬም በድብርት ውስጥ ወድቀዋል፡፡ ሻእቢያም ቢሆን በጣም አስገራሚውን ታሪካዊ ክህደት ፈጽሞባቸዋል፡፡
ለነገሩማ በራሱ ህዝብ (በኤርትራዊያን) ላይ ክህደት ለመፈጸም ችግር የሌለበት ሻእቢያ እንዴት ግንቦተኛ አርበኞችን አይከዳቸው፡፡
እነሱ ወደ አዲስ አበባ በቁልቁለት እየተንደረደርን ነው ብለው ባለሙ ቅጽበት መንደንደራቸውን ሳይጀምሩ ገና፣ አስማት በሚመስል መልኩ ቁልቁለቱን ዳገት አድርጎባቸው ቁጭ አለ፡፡
“ያሳዝናል”፡፡ እርግጥ ነው ጉዳዬን ከአላማና አቋም አኳያ በግልጽ ከስሩ ላጤነው በሻእቢያም የሚፈረድ አይመስለኝም፡፡ ሻእቢያ የሚመራትን ሃገር ነጻነት ሉዋላዊነት ድጨ ከኢትዬጵያ ጋር እጨፈልቃለሁ የሚልን አፈኛ የግንቦት ሰባት ቡድን በጭቃ ቢገርፈው የሚገርም አይደለም፡፡
ይልቅ የሚገርመው ዳገትና ቁልቁለት መለየት ያልቻሉት “የምሁራን ታጋዬች” እይታ ነው፡፡
እውነቴን ነው የምላችሁ፣ ዳገትና ቁልቁለት የማይለዬ ፊሽካ ነፊዎች ናቸው እንግዲህ ሃገር ሊመሩ ነፍጥ አንስተናል ብለው ሲፎክሩ የከረሙት፡፡ ለነገሩማ እንኳን ዳገትና ቁልቁለት ይቅርና ፊሽካና ድሽቃ እንኳን መች ይለያሉ ብላችሁ ነው፡፡ (ድሽቃ ምንድን ነው ለምትሉ አድማጮች ድሽቃ በትከሻ ተወድሮ የሚተኮስ ትልቅ ተወንጫፊ ያለው መሳሪያ ነው እላችኋለሁ፡፡)
ዶክተር ብርሃኑ አስመራ ከመዝመታቸው ጥቂት ቀናት ቀደም ብለው ጦርነቱን ሲጀምሩ ያሉትን መቼም ታስታውሱታላችሁ፡፡
ድሽቃ ትከሻቸው ላይ አድርገው ጥይት የተኩሱ መስሏቸው “የጦርነቱ ፊሽካ ተነፍቷል” አሉ፡፡ አየ “አ - ርበኞቹ”! “የጦርነቱ ድሽቃ ተተኩሷል” ለማለት ፈልገው ነበር መሰለኝ፣ “የጦርነቱ ፊሽካ ተነፍቷል” ያሉት፡፡
ምን ያድርጉ ብዙዎቹ የቡድኑ አባላት በፊሽካ የሚመራ የስፖርት ጨዋታ እንጅ በድሽቃ የሚካሄድ የሽምቅ ውጊያ የት ያውቁና…..
በዚህ አላዋቂነታቸውም በፊሽካ የተጀመረው ጦርነት ማሳረጊያው ወደ ዋሽንግተን የሚመልሰውን ዳገት መውጣት ሆነና አረፈው፡፡
ቁልቁለትና ዳገት መለየት ያልቻሉት፣ ፊሽካና ዲሽቃ መለየት ያቃታቸው ግንቦተኞች፣ ሲሄዱ እየፎከሩ የተንደረደሩትን ቁልቁለት ሲመለሱ እያቃሰቱ ወጥተውታል፡፡
እንደው ምሁር ነኝ ብለው ቢመጻደቁም ሰው የሚልዎትን አላዋቂነትዎን ግን ዶክተርዬ ቢሰሙኝ ጥሩ ነው፡፡
ድሮውንም ቁልቁለት በሌለበት ነው እንደረደራለሁ ያሉት፡፡ ለእርስዎና ለመሰሎችዎ አዲስ አበባ ለመድረስ ዳገት እንጅ ቁልቁለት ኖሮ አያውቅም ነበር፡፡
ድሮውንም “ያላዋቂ ሳሚ” አድርገውት እንጅ ከዳገትም በላይ ከፊትዎ ያለው ለባለ ፊሽካ መቼውንም የማይደፈር ተራራ ነው እያለ ነው - ዲያስፖራው፡፡
መቼም ዶክተር ብርሃኑ በሩ ጠቦዎት አብጠው እየፎከሩ ዘምተው፣ በመስኮት ሹልክ ብለው መግባትዎ ግን ብዙዎች ሙድ እንዲይዙብዎት አድርጓል፡፡ ደግሞ እኮ ያች አውሮፓ የተባለችውን ትልቅ አህጉር እንደመስኮት መጠቀምዎ ነው ጉዳዬን አዝናኝ ያደረገው፡፡
አውሮፓ ህብረት ምናምን ብለው ፎክረው ብራሰልስ ከርመው ከአስመራ እንደመጣ ሰው ይፎግራሉ እንዴ?
አንደው ምን አለበት፣ የእግድነት ጊዜዎን አራዝመው ያችን ዘመድዎን ባያስቸግሯት ኖሮ? አውሮፓም ቢሆን ጨለማ ክፍል ውስጥ ለወራት ይከብዳል እኮ! እውነቴን ነው፡፡ አውሮፓ ላይ እንዳይታዬ ከጨለማ ክፍል ውስጥ መግለጫ እየሰጡ፣ በራስዎ ፍቃድ እስረኛ ሆነው ባንድ ክፍል ውስጥ ተከልለው ይህን ያህል ወራት መቆየትዎ በራስ ላይ እንደመፍረድ ነው መቼስ፡፡
“ፈቃደኛ እስረኛ” ሆነው መቆየትዎ አስገራሚ ነው መቼስ፡፡ እርግጥ ነው ይህን ለምን እንደሚያደርጉት እኔ ጠንቅቄ አውቃለሁ፡፡ `የአርበኝነት` ግርማ ሞገስዎ እንዳይነካ እና ከዘመቻ ተመለሱ ለመባል እንደሆነ እረዳለሁ፡፡
ግንኮ ከወዳጅዎ ግብዣ በኋላ አስመራ እንዳልተመሱ ሁላችንም እናውቅ ነበር፡፡ እርግጥ ነው አንዳንዶቹን ትንሽ በፉገራዎ ሳያደናግሯቸው አልቀሩም፡፡ ምናልባትም ብራሰልስ እንደቆዬም የኢሳት ጥቃቅን “ጋዜጠኞችም” እንደማይነገራቸው አውቃለሁ፡፡
እዚህ ላይ አድማጭ ለምን ብሎ ከጠየቀ መልሱ “ይህ የግንቦት 7 ወታደራዊ የቅጥፈት ሚስጥር ነው” ይባላል፤ “ቶፕ ሴክሬት!” ብሎ እንዲረሽን ደርግ፣ የግንቦት 7 “ቶፕ ሴክሬት” ብሎ የሚጠብቃቸው እንዲህ አይነት ውሸቶችን ነው፡፡
እናም እውነታው፣ በቅድመ የቁልቁለት ጉዞ “ከዋሽንግተን ወደ አስመራ” ሲሄዱ በነ ሞላ አስግዶም (በፈረሰው ደምሂት አመራሮች) ግፊት ሲሆን፣
በድህረ ዳገት የመልስ ጉዞ ደግሞ “ከአስመራ - ብራሰልስ - ዋሽንግተን” በአና ጎሜዝ እርዳታ አማካኝነት ነው፡፡
እኔ እንደውም ዘመቻውን ሳስበው ከባህሪያቸው አንጻር ዶክተር ከሚገባቸው በላይ ዘምተው ቆይተዋል ባይ ነኝ፡፡ የቆዬት ከፈቃዳቸው ውጭ እንደሆነ ብረዳም ማለቴ ነው፡፡ እውነቴን ነው ዘመቻቸውን የምታቃልሉ ካላችሁ “አስተዋጽዋቸውን” ለማየት መስዋትነታቸውን መረዳት ያስፈልጋል፡፡ እንዴ! በዚያ ቆይታቸው እኮ ብዙ መስዋእትነት ከፍለዋል፡፡
ምንም እንኳን “ለዘማች አርበኛ” ዋናው ጉዳቱ መቁሰሉ እና መሰዋቱ ቢሆንም ዶክተር ብርሃኑም በምሁር አቅማቸው የሚገባቸውን ያህል መስዋእት ሆነዋል ባይ ነኝ፡፡
አንዴ የኢሳት ዋና ዜና ሆኖ ደጋፊዎቻቸውን ሲያስጨንቅ የነበረውን ዜና መቼም አድማጮቼ አትረሱትም፡፡
ባንድ ወቅት ሊቀመንበሩ የምግብ መመረዝ “መስዋትነት” አጋጥሟቸው ጭንቅ ጥብ ሆኖ እንደነበር እደሳችሁት እንዴ፡፡ በቃ ለግብራቸው፣ ለባህሪያቸው እና ለአቅማቸው የሚመጥን መስዋእትነት ከፍለው ተመልሰዋል፡፡ እንደተባለው ጦርነት ሜዳ ውስጥ ገብተው ተኩሰው የሚያታኩሱ ቢሆኑ ኖሮ በጦርነቱ ጥይት አሊያም በጉዞው እንቅፋት መታቸው ሲባል እንሰማ ነበር፡፡
ጦርነቱ ሆዱ ላይ ለሆነ የምግብ አርበኛ ግን ሊያጋጥመው የሚችለው ትልቁ መስዋእትነት ያው እንደተባለው የምግብ መመረዝ ብቻ ነው፡፡ ያኔ መስዋትነቱን ስንሰማ አንዳንዶቹ ይሉት የነበረውን ዛሬም አልረሳውም፣ “ዶክተርዬ አሜሪካ ሆነው ቢሆን ኖሮ መች ይሄ ይገጥማቸው ነበር” ይሉ ነበር፡፡ እውነት ነው፣ ሊቀመንበሩ የሳህን ማለቴ የተቋጠረ ምግብ በዘመኑ አጠራር ቴክ አወይ ብቻ ነበር የሚመቻቸው፡፡
ከአረብ ሃገር ምሳቸው ታስሮ በአስመራ አድርጎ ዋሽንግተን መጥቶ በልተውት ይስማማቸው ነበር - ድሮ ከአርበኝነታቸው ዘመን በፊት፡፡
ለዓመታት በዚህ ያልረኩት ዶክተር ብርሽ ግን ላይቭ ምግብ ላግኝ ብለው ተሸወዱ፡፡ ትኩስ የሻእቢያ ምግብ በቅርበት አልተስማማቸውም፡፡ የምግብ መመረዝ አመማቸው እና መስዋእትነታቸው በዜና ተነገረ፣ ጽንፈኛውን ሁሉ ከንፈር አማጠጠ፡፡
እንዴው እኒያ ሽማግሌው ፕሮፌሰር መክሸፍ ምናምን ብለው የጻፉትን ባያሳትሙት ኖሮ ይህንን ታሪክ ያካትቱት ነበር፡፡
“መክሸፍ እንደ አርበኛው ብርሃኑ” ቢሉን ጥሩ አና አሳማኝ እውነታ ያሳትሙ ነበር፡፡ እውነቴን ነው፣ በባዶ እግሩ እሾህ ቆንጥር ጋሬጣ ሳይሰጋ ከመድፍና ታንክ ጋር የተዋጋ አርበኛ ባፈራች ሃገር፣ ሴፍቲ ጫማ አድርጎ፣ ምግብ ላይ ሲዋጋ የሚወድቅ ተላላኪ “አርበኛ” ተባለባት፡፡ “መክሸፍ” ማለት ይሄ ነው፣ ፕሮፌሰር፡፡
አንዳንዴ አሁን መመለሳቸውን ከሰማሁ በኋላ ሳስበው ዶክተር ብርሃኑ ኤርትራ እያሉ የቴምር ዛፍ በትካዜ እያዬ የሚያንጎራጉሯት ዜማ ይህች ትመስለኛለች፣
“አወይ ዋሽንግተን ኢሳትዬ ሆይ፣
ሃገርም እንደ ሰው ይናፍቃል ወይ!!”
ለማንኛውም የዶክተር ብርሃኑ መመለስ ያስደነቃችሁ ካላችሁ እኔ ይሄ ብዙ የሚደንቅ እንዳልሆነ ቀደም ብዬም ነግሬያችኋለሁ፡፡
ከዚህ በፊት ዶክተሩ ለዘመቻ ነጋሪት እያስጎሰሙ በነበረበት ወቅትም በመልእክተ ሰለሞን ያልነውን ደግመን እናስታውሳችሁ፡፡ ነጋሪት ያልነውን ግልጽ ለማድረግ ግንቦተኞች ሲዘምቱ በሽለላና ቀረርቶ የሚጎሰመው ኢሳትን ለማለት ነው፡፡
ያኔ እኛ ይህንን ብለን ነበር “እመኑኝ ዶክተር ብርሃኑ የሄደው ለገንዘብ ቃርሚያ የፕሮግራም ግብዓት እንጅ እውነት እንደተባለው ህይወቱን ለትግል ሰጥቶ አይደለም፡፡ በሚቀጥለው አዲስ ዓመት ዋሽንግተን ተመልሶ እስኪ ትንሽ በፕሮፌሰርነት ማእረጌ ልስራበት” ማለቱ አይቀርም ብለን ነበር፡፡
እናም ይሄው እንዳልነው ጃንዋሪ በባተ በነጋታው ከብራሰልስ ዋሽንግተን ከች አለና ያልነውን እውነት አደረገው፡፡
እርግጥ ነው ይህ እንደሚሆን አስቀድሞ መተንበይ ትልቅ እውቀት የሚጠይቅ አሊያም ነብይነትን ግድ የሚል አይደለም፡፡ ጽናት ራዲዬ ላይ አምና ከዘመቻው ማግስት ሊቀመንበሩ ይመለሳል ስንል ከሰውየውና ከቡድኑ መሰረታዊ ባህሪ በመነሳት ብቻ ነው፡፡
እናም ያልነው ሲሆን ለከሸፈው ዘመቻ መልስ የተሰጠው ሽፋን ደግሞ አስቂኝ ሆኖብኛል፡፡ “ለአጭር ጊዜ ተልእኮ ዶክተር ብርሃኑ ወደ ዋሽንግተን ተመልሰዋል”
ነው የተባለው፡፡
ደግነቱ ዛሬ ዶክተር ብርሽ የተመለሰው ተልእኮውን ጨርሶ ሳይሆን ለዬንቨርስቲው የመላው የፍቃድ ጊዜ በማለቁ ብቻ ነው፡፡
አይ ዘመን….ጦርነትም እንዲህ ሆነና አረፈው፡፡ ፍቃድ ሞልተው ባመት እረፍት የሚዘምቱበት አርበኝነት በነ ብርሃኑ ነጋ ትግል ውስጥ አየንና መክሸፋቸው ጥጉ የት ድረስ እንደሆነ አሳዬን፡፡
ቀድመው የመጡት ተመላሾች ደግሞ ሲሉት የነበረውን እናስታውስ “በአስመራ የነበረኝን ተልእኮ ጨርሼ ተመልሻለሁ” ነበር የሚሉት፡፡  እና ሁሉም ሁሉም ያጫጭር ጊዜ ተልእኳቸውን እየፈፀሙ ያመት እረፍታቸው ሲያልቅባቸው ተመልሰው አንድ ሰው ብቻ እዚያ ቀረ፡፡
በጣም የሚገርመው ግን ሲዘምቱ አጭበርብረው የሞሉት የህክምና ፍቃድ ሳይሆን “በአጭር ጊዜ አራት ሊሎ ታገኙናላችሁ አምስት አምስት መቶ ዶላር አዋጡ” ማለታቸው ነው አስደናቂው ነገር፡፡
ለማንኛውም ሁሉም ግንቦተኞች እና አመራሮቻቸው ተልእኳቸውን እየጨረሱ ተመልሰው አሁን የቀረው አንድ አመራር ብቻ ነው፡፡ እሱም ብቻውን ስቱዲዬ ውስጥ ለዘመቱት አርበኞች ስንቅና ወሬ ከመቋጠር የዘለለ የመሪነት ሚና አይኖረውም፡፡ ያም ሆኖ ሰውዬው ድርጅቱ እስኪቀበር ድረስ የመሪነት ሚናው አሁንም ከዶክተሩም በላይ ሆኖ የሚቀጥል ነው፡፡ አለቃና የፋይናንስ ምንጭ ነውና ቁልፉ በእጁ ነው፡፡
ኤርትራ የቀረው የግንቦት 7 አመራር ማእረግ ያልተሰጠው የቡድኑ ሊቀመንበር ሽማግሌው ኢሳያስ አፈወርቂ ብቻ ነው፡፡
እርስዎስ መቼ ነው የሚመለሱት ጌታው!!!!

↧

ቪኦኤ የዓለም አቀፍ ሚዲያ ወይስ የአሸባሪዎች ቱልቱላ? ከከዲር አዎል

$
0
0
ቪኦኤ የዓለም አቀፍ ሚዲያ ወይስ የአሸባሪዎች ቱልቱላ? ከከዲር አዎል

አንድ የሚዲያ ተቋምሆነ ጋዜጠኛ ለተቋቋመበት አላማ የሚሰራ የሚተጋ ቢሆንም የጋዜጠኝነትን ስነ ምግባር ሆነ መርሆዎች በማክበር ሚዛናዊ የሆነ መረጃዎችን ወይም ዘገባዎችን ለተደራሹ የማቅረብ የሙያ ግዴታዎች እንዳሉበት ይታመናል፡፡ ይህ የሚሆነው የሚዲያውን የመረጃ አሰባሰብም ሆነ የመረጃ ምንጮች በጥንቃቄ ተመርጦ የመረጃውን ጭብጥ ወይም ትክክለኝነት ለማረጋገጥ ዘጋቢው ወይም ጋዜጠኛው ጉዳዩን በተመለከተ የግለሰብ አመለካከቱ ተፅዕኖ የማይታይበት ሆኖ ሲገኝ ብቻ ነው፡፡
ከላይ ለመንደርደርና ትዝብቴን ለመግለፅ ያህል ካስቀመጥኩ የአሜሪካ ድምፅ ሬድዮ የአማርኛው ክፍል ሰሞነኛ በኦሮሚያ ክልል የተፈጠረዉን ግርግር ያቀረባቸው ዘገባዎች የአንድ የአደገና የሰለጠነ ሀገር ሚዲያ እንዲሁም በሙያው የተካኑና ልምድ ያካብቱ ጋዜጠኞች የሚያቀርቡት ዘገባ ሳይሆን በእኔ ግምት ኢሳት በኢትዮጵያ ስርጭት መቋረጥን ተከትሎ ኢሳትን ተክቶ እየሰራ እንደሆነ በእጅጉ አስመስሎታል፡፡  ኢሳት የለየለት ሚዛናዊ ዘገባ የማይጠበቅበት የአሸባሪው ግንቦት 7 ልሳን ነው፡፡ በዚህ ረገድ ሊተች ይገባዋል ብዬ አላምንም፡፡ የተቋቋመበት አላማው ነውና፡፡
ቪኦኤ ግን በኦሮሚያ በተፈጠረው "የማስተር ፕላን" ይነሳልን ጥያቄ ተነስቶ የነበረውን ጥያቄ ተከትሎ በመንግስት በኩል የተወሰደውን ህጋዊና የማረጋጋት እርምጃ አስከተወሰደ ድረስ እንዲሁም ይህን ፅሁፍ እስከ ተፃፈበት ጊዜ በኦሮሚያ በተለያዩ ቦታዎች የሚነሱ ለሶሻል ሚዲያ ግብአት የሚሆኑ ረብሻዎችን ሳይቀር በየቀኑ በሚያቀርቡት ዘገባዎች የአማርኛው ክፍል ከኦሮምኛው ክፍል እየተዋሰ በማቅረብ በኢትዮጵያ ያለውን መጠነኛ ተደማጭነትን በመጠቀም የአሸባሪዎች ቱልቱላነቱን ቀጥሏል፡፡ ለነገሩ ሚዲያው  ሣይሆን አሸባሪ በሚዲያው ተቀጥረው የተሰበሰቡት ጋዜጠኞች የኢትዮጵያን ዕድገትና አለም አቀፍ ተፅዕኖ ፈጣሪነት የእነሱ ግብአተ መሬት አድርገው ስለሚያዩት እንደሆነ ሣይታለም የተፈታ ነው፡፡
የቪኦኤዎቹ ጋዜጠኞች እ.ኤ.አ. በFeb, 17/2016 ያቀረቡትን ሪፖርት ብቻ ለአብነት በመውሰድ "የሽብርተኛ ድርጅት" ደጋፊዎች መሆናቸውን መረዳት ይቻላል፡፡ በዕለቱ ሰለሞን አባተ ያቀረበውን በሻሸመኔና በአካባቢው የነበረውን ግርግር  ለመዘገብ በትዝታ በላቸው በኩል "ከእማኞች" ብለው ያቀረቡት የአካባቢው ነዋሪ ነኝ ባይ ግለሰብ የ75 አመቱ አዛዉነት አቶ በዳሳን የስልክ ቃለ ምልልስ ማዳመጥ የጋዜጠኞቹን ድብቅ አጀንዳ መረዳት ይቻላል። ይህ አዛዉንት አቅም አግኝተዉ በከተማዉ ተዘዋዉረዉ የተመለከቱ ይመስል በከተማው ያሉት ተማሪዎች በሙሉ ሰለማዊ ሰልፍ  እንደወጡ ቀጥሎም የአድቬንቲስት ኮሌጅም መቀላቀላቸዉን፣ ‘የኦነግን ባንዲራን’ ለመስቀል ሊሞክሩ ሲሉ በፌዴራል ፖሊሶች ተደብድበዋል ወዘተ… እያለ ሲናገር የተደመጠ ሲሆን ትዝታ በጠየቀችው ጥያቄ ግን የግለሰቡ ማንነት በግልፅ ማወቅ ይቻላል፡፡ የቀረበላቸዉ ጥያቄ ‘ይህን ኢንተርቪው ሲሰጡ በኋላ ችግር ሊደርስብኝ ይችላል ብለው አይፈሩም’ ነበር አዛዉንቱ ግን የመለሱት ይህ የ100 ዓመት ችግር ነው፣ እኔ ምንም አልፈራም ህይወቴን ሙሉ ስታሰር ነው የኖርኩት፣ ምን ያደርጉኛል ፣ ቀደም ሲል ኦሮሞ በመሆናችን ብቻ እየሞትን ነበር አሁንም እየተደረገ ያለዉ ይህዉ ነው  ነበር፡፡
ለመሆኑ የቪኦኤ ጋዜጠኞች ይህን አዛዉንት ሰው እንዴት መረጡት? እንዴትስ አገኙት? ማንስ አገናኛቸው? እነዚህን ጥያቄዎች ለመመለስ ሲፈለግ ብቻ ጋዜጠኞቹ ማሰተላለፍ የፈለጉትን መልዕክት ትኩረት የስጡ እንጂ የመረጃዉን ታማኝነትም ሆነ ሚዛናዊነት አላስጨነቃቸዉም፡፡  ቪኦኤዎች ለነገሩ ከአራት የማያንሱ በአሀር ውስጥ በየቦታው ተንቀሳቅሰው የሚዘግቡ ጋዜጠኞች (correspondents) እንዳሉአቸዉ የታወቃል፡፡ እነሱን ስለ ድርቁ እንዲዘግቡ ወደ ገጠር እንጂ ወደ ኦሮሚያ አይልኩም ምክንያቱም አሸባሪዎች የሚሰጡአቸዉን ስምና  ስልክ ደውለው የወደቀውን ተሰበረ የተሰበረዉን ሞተ እንዲሉ የተመከሩትን የቪኦኤ ጋዜጠኞች ደግሞ "እማኞች" የሚሏቸውን የአንድ ወገን አስተሳሰብ በተከበረው የአለም አቀፍ ማዲያ በኩል ሕዝብን ለማሸበር እየተጠቀሙበት ነው፡፡ በእውነት እንነጋገር ከተባለ እነ እስክንድር ፍሬው ይህ ግርግር ተከሰተ የተባለው አካባቢ ቢሄዱ እውነቱን ይዘግባሉ ተብሎ ተፈርቶ ይሆን? የአሸባሪዎች አባላትን ድምፅ በማያያዝ ስለኦሮሚያ ወቅታዊ ሁኔታ እየተባለ መዘገብ የተመቻቸው.
በኢትዮጵያ መንግሰት ስልጣን የያዘው ኢህአዴግ ግን ከዚህ የከፋ ችግር ገጥሞት ፈትቶ እንደሚያውቅ አያወቁ ይሆን? የእነሱ  በየጊዜው ማላዘን ወይም ቱልቱላነት በአፍሪካ ቀንድ አገራት ጠንካራ የሆነን መንግስት በግርግርና በጩኸት ለማስወገድ የሚደረገዉ የአሸባሪዎች ርብርብ ቀቢፀ ተስፋነት መሆኑ የቪኦኤ ጋዜጠኞች ሊያውቁት ይገባል፡፡ ቪኦኤዎች የግል ስሜታቸሁን በመጠቀም የጋዜጠኝነት ተግባራችሁን ከምታበላሹና የአሸባሪዎች ቱልቱላ ከመሆን ይልቅ አለምአቀፍ እና የትልቅ አገር ሚዲያ መሆናችሁን አውቃችሁ ሚዛናዊና እውነተኛ መረጃ ስለኢትዮጵያ ብትሰጡ ከታሪክ ተወቃሽነት ትድናላችሁ እላለሁ፡፡

↧
↧

ዴሞክራሲ የብዙሃን ተሳትፎ የሚያፈካው ነው ካልን የጥቂቶች ጫጫታ እንዲያቀጭጨው ለምን እንፈቅዳለን? ከጽናት ራዲዬ፣ በሰለሞን ተካልኝ

$
0
0
ዴሞክራሲ የብዙሃን ተሳትፎ የሚያፈካው ነው ካልን የጥቂቶች ጫጫታ እንዲያቀጭጨው ለምን እንፈቅዳለን? ከጽናት ራዲዬ፣ በሰለሞን ተካልኝ

ዴሞክራሲ ዴሞ እና ክራቶስ ከተባሉት ሁለት ቃላት ተመስርቶ ጥቅል ትርጉሙ የህዝብ አስተዳደር የሚለውን ይያዝ እንጅ በሃገራችን ተጨባጭ ሁኔታ ከዚህ ጥሬ ትርጉሙም ባሻገር ከታሪካችን ጋርም ተናቦ እድገቱም፣ ውድቀቱም መታየት አለበት፡፡
በዚህ ረገድ ልማትና ዴሞክራሲን የማስቀጠል ጉዳይ በዚህ ስርዓት ድህነት ጠላታችን ነው ብሎ በማመን የጀመረ፣ ልማት ከናዳ እንደማምለጥ እድገትን በፍጥነት የማስቀጠል የህልውና ጉዳይ እንደሆነ ታምኖበት መገባቱ የሚታየውን ለውጥ አምጥቷል፡፡
በሂደቱም ሃገርን ማሳደግ፣ የህዝቦችን የኑሮ ደረጃ ማሻሻል እንደተቻለ በበርካታ ማሳያዎች ማቅረብ ይቻላል፡፡
የዴሞክራሲ ስርዓት ግባታ ጉዳይም ሃገሪቱ ከቆየችበት ረዥም የጸረ ዴሞክራሲ ስርዓት ጋር  ሲነጻጸር ጊዜ እንደሚፈጅ የሚታመንበት ጉዳይ ቢሆንም ህገ መንግስታዊ ድንጋጌዎችን ተግባራዊ በማድረግ የመድብለ ፖርቲ ስርዓትን በማጠናከር ይበል የሚያስብል ሂደት ውስጥ እንዳለን መናገር ይቻላል፡፡
ይህም ሆኖ በዴሞክራሲ ስርዓታችን ውስጥ የሚከሰቱ ደንቃራዎችን ለማረም የሚደረገው ሂደት ከዴሞክራሲ ተቋማቱ ልምድና ጥንካሬ እንዲሁም ጅምር ላይ ካለው እድገታችን ጋር ተያይዞ ፈተናዎች የበዙበት እንደሆነ ቢታይም አሁንም ግን ሂደቱ የመስመሩን ጥንካሬ እንደሚያሳይ የሚስማሙት ብዙዎች ናቸው፡፡
እንደ ተግዳሮት የሚነሳው ግን ለዴሞክራሲ ስርዓታችን ደንቃራዎችን የምናርምበት ሂደት ቀርፋፋ የመሆኑ ጉዳይ ነው፡፡ ሂደቱ አንዳንዴ ከሰብዓዊ መብት አያያዝ፣ ሌላ ጊዜ ደግሞ ከፕሬስ ነጻነት ጋር እየተጣበቀ ቻይና ታጋሽ፣ ይቅር ባይና ተናካሽ የሚሆንበትን ነገር የዴሞክራሲን ጉዳይ በሰውኛ ባህሪ የማጀል አስተያየት ያለው ነው፡፡
ለምንድን ነው ይህን የምለው የዴሞክራሲ ጉዳይ ሰውኛ ነገር አይደለም፡፡ ቸር፣ ደግ የሚሆን ይቅር ባይ ክፉ የሚሆን አይደለም፤ ምክንያቱም ዴሞክራሲ ስርዓት ነው፡፡ ስርዓት ደግሞ በህዝቦች ብዙ መስዋእትነት የሚገኝ እና የሚመጣ፣ ከአለም አቀፍ መርሆች ጋር የሚጣጣም እንጅ ማንም እንደፈቀደው የሚያደርገው የችሮታ ጉዳይ አይደለም፡፡ እዚህ ላይ ምናልባትም እንደ ሃገር በሁሉም ተቋማት እንደሚታየው ሁሉ የፍትህ ስርዓታችንንም ማየት ተገቢ ነው፡፡ በፍትህ ስርዓቱ ውስጥ የሚታየው መጓተት ሂደቱን ከማልካም አስተዳደር ችግርነት ባለፈ ስርዓታችንን ጥርስ የሌለው ውሻ እንዳያስመስለው መጠንቀቅም ያስፈልጋል፡፡
ዴሞክራሲ የህዝቦች ነው ስንል የብዙሃን ድምጽ የሚያፈካው እንጅ የጥቂቶች ጫጫታ የሚያፈርሰው አይደለም ማለት ነው፡፡ እርግጥ ነው በጥቂቶች ጫጫታ አሁንም ይፈርሳል ብዬ አላምንም፡፡ ከሰሞኑ የሃገራችን ሁኔታ አንጻር መነሳት ያለበት ነጥብ ግን ዴሞክራሲ የብዙሃን ተሳትፎ የሚያፈካው ነው ካልን የጥቂቶች ጫጫታ እንዲያቀጭጨው ለምን እንፈቅዳለን? የሚለው ጥያቄ ነው፡፡
20 ሺህ ህዝብ ባለበት ከተማ 20 ሰዎች ተቋም ሲያቃጥሉ የህዝቡ የሚመስለን ለምንድን ነው? ከ20 ሰዎች ውስጥስ ስንቶቹ ናቸው በጥላቻ የተሰለፉት? ሁሉንም በጥላቻ እና በወዳጅነት ፈርጆ መሄድ የአንድ የፖለቲካ ስርዓት ባህሪ ነው ወይ? አይደለም፡፡
እዚህ ላይ ምናልባትም ከ20ዎቹ ሰዎች ውስጥ በመንግስት አስተዳደር ውስጥ ባሉት የመዋቅሩ ችግሮች የተነሳ ቅሬታ ያለባቸውም ይኖራሉ፡፡
ምናልባትም ምናልባትም ከ20ዎቹ 18ቱ ወይ ስራ ባለማግኘታቸው አሊያም በጠባብ ወይ በትምክህተኛ አለቆቻቸው ስራ የለቀቁ አሊያም በአገልግሎት አሰጣጥ ችግር ሃገሩ ያስጠላቸው ይሆናሉ፡፡
ምናልባትም የነዚህ ሰዎች መሰረታዊ አላማ ቢጣራ መቃዎም እንጅ መግደል ማቃጠል አይሆንም ይሆናል፡፡
ግን ደግሞ ከ20ዎቹ ውስጥ ሁለቱ ጽንፈኛ አሊያም አክራሪ ይሆናሉ፡፡ እነዚህ ቅሬታዎችን በማሰባሰብ አቅም ፈጥረው መዋቅሩን ለመናድ የሚሹ የጥፋት ሃይሎችም ናቸው፡፡ እነዚህ የመግደል፣ የማፍረስ፣ ተቋማትን የማቃጠል አላማ ያላቸው ናቸው፡፡ ግን ደግሞ የ18ቱን ቅሬታ ወደ ጥፋት የመምራት አቅም ያላቸው ይሆናሉ፡፡
በኔ እምነት አሁን በኦሮሚያ አንዳንድ አካባቢዎች የተከሰተው ነገር መነሻውም መድረሻውም የተደበላለቁ ፍላጎቶችና ውጤቶች ናቸው፡፡
መንግስትም በግልጽ እንዳስቀመጠው ቀደም ብሎ በኦሮሚያ አንዳንድ አካባቢዎች ላይ በተነሳው ግርግር ውስጥ የህዝብ ጥያቄዎች በበሩበት፡፡ እነዚህ ጥያቄዎች በመንግስት በኩል ተገቢውን ምላሽ የተሰጠባቸው ናቸው፡፡ ከዚህ ባሻገር ግን አልፎ አልፎ አጠቃላይ ሃገሪቱ ላይ እንደሚታየው እዚህም ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር ተያይዘው የሚነሱ የመልካም አስተዳደር ችግሮች፣ ከአፈጻጸም ጋር ተያይዘው የሚመጡ ህዝብን ቅሬታ ውስጥ የሚከቱ ጉዳዬች ይነሳሉ፡፡
ዋናውን ሃሳቤን ይበልጥ ላብራራው፡፡

·    የመልካም አስተዳደር ችግር
·    አመራሩ ቸልተኝነት፣ ከህዝብ የሚነሱ ጥያቄዎችን እንዴት እንፍታው
·    የስራ አጥነት እና መሰል ጉዳዬች የትም ይኖራሉ፡፡
እነዚህ በየትኛውም ክልል በእድገት ውስጥም ሆኖ ሊከሰቱ የሚችሉ ችግሮች ባሉበት የህብን ቅሬታዎች ወደራሳቸው ፍላጎት ለመቀልበስ የሚፈልጉ ሃይሎችም አሉ፡፡ እነዚህ የነጃዋር ተላላኪዎች ገጠር ድረስ ወርደው ለመስራት ተንቀሳቅሰዋል፡፡
በዚህ ሂደት ግን የክልሉም ሆነ የፌዴራል መንግስት ጥቂት ሆነው ግን ደግሞ ግርግር ለማስነሳት አቅም ያገኙትን ሃይሎች ቀድሞ ለመከላከል ያልቻለው ለምንድን ነው? የሚለው ጥያቄ የብዙዎች ነው፡፡
አስቀድሞ የአዲስ አበባ እና የኦሮሚያ የጋራ ማስተር ፕላን ላይ መሰረት አድርጎ የተነሳው ብጥብጥ ከተቋጨ በኋላ ዛሬ ደግሞ ባዲስ መልኩ በምእራብ አሩሲ አንዳንድ አካባቢዎች ላይ ከቀደመው በከፋ የጥፋት ደረጃ ብጥብጦች ተነስተዋል፡፡
ይህ አይነቱ የጥፋት እንቅስቃሴ ከህዝብ ጥያቄ ጋር እንደማይገናኝ መንግስት አጽንኦት ሰጥቶ ምላሽ ሰጥቷል፡፡
እንዲህ ከሆ ጥያቄው የጸረ ህዝብ አቋም አራማጆች ናቸው ማለት ነው፡፡ በዚህ ሂደት ጸረ ህዝብ ማለት ደግሞ ሽብርተኛ ጽንፈኛ እና አመጸኛና ወንጀለኛ ነው ማለት ነው፡፡
በእርግጥም ወንጀለኛ አመጸኛ እና ሽብርተኛ መሆናቸውን ያሳዬበት የቃጠሎ እና የሽብር ተግባራትን ፈጽመው በኢቢሲም አይተነዋል፡፡
መንግስትም በጠቅላይ ሚንስትር ሃይለማርያም እና በቃል አቀባዬ አቶ ጌታቸው ረዳ አማካኝነት እንዳስጠነቀቀው አሁን ላይ የመንግስት ዋነኛ ተግባር የህዝቡን ደህንነት እና ሰላማዊ እንቅስቃሴ መጠበቅ ነው፡፡
በድርጊቱ ፈጻሚዎች ላይ ግን የማያዳግም እርምጃ እንደሚወስዱ ዝተዋል፡፡
ይህ መሆኑ ጥሩ ነው፡፡ እንደ ጽናት ራዲዬም የምናደንቀው እና በርቱ ቀጥሉበት ዴሞክራሲን የመጠበቅ ጉዳይ በሰውኛ ባህሪ በችሮታና በታጋሽነት የሚፈታ ሳይሆን እንደ ስርዓት በመዋቅሩ የህግ የበላይነት መፈታት አለበት እንላለን፡፡
ምክንያቱም ህግ ጥርስ ሲኖረው፣ ያጠፋን መንከስ ሲጀምር ያኔ ሰላምንም የህግ የባላይነትንም ማስከበር ይቻላል፡፡ ከዚህ አንጻር እስካሁን በህዝቡ ጥረት ጥፋተኞችን ማስቆም ተችሏል የሚለው ዘገባ እና ሪፖርት ተቀይሮ መንግስት በጥፋተኞች ላይ ይህን እርምጃ ወሰደ የሚለውን እንድናይ እንድንሰማ እንናፍቃለን፡፡
እርግጥ ነው ለዚህ መነሻ እና መንደርደሪያ የጠቅላይ ሚንስትር ሃይለማርያም ማስጠንቀቂያ ብቻውን በቂ ይመስለኛል፡፡
ይህ ብእንዲህ ተጠናክሮ እንዲቀጥል እ የተመኘየን  ያለፈውን እና ያለውን ስናይ ደግሞ ዘላቂ መፍትሄው ምንድን ነው? የሚለው ጥያቄ ሌላው አሳሳቢ ጉዳይ ነው፡፡
የውነቴን ነው፡፡ የዚህ የኦሮሚያ ጉዳይ ነዶ ሲበርድ አሁን ለሶስት አራተኛ ጊዜው መሀኑ መሰለኝ፡፡ ታዲያ እንዲህ ከሆነ እሳት ሲነሳ በማጥፋት ብቻ ዘላቂ መፍትሄ ማምጣት ይቻላል ወይ? የሚለውን ጥያቄ ያስነሳል፡፡
እርግጥ ነው እሳት ሲነሳ ማጥፋት ሃላፊነት የሚሰማው ሰው ድርሻ ነው፡፡ ግን ደግሞ እሳት ሲነሳ ሁሌ ከማጥፋት እሳቱ እንዳይነሳ በዘላቂነት መፍታት ትልቁ መፍትሄ ይመስለኛል፡፡
ለዚህም ነው ከላይ በመግቢያዬ እንዳነሳሁት ህዝብ ቅሬታ ምንጭ የሆኑትን የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮች እና መሰል ችግሮች ያለ ምህረት በትግል መፍታት ያስፈልጋል ያልሁት፡፡

↧

የጠቅላይ ሚንስትሩ ንግግር ምን የተለዬ ነገር አለው? እንዲህ አነጋጋሪ ያደረገውስ ምንድን ነው? ሰለሞን ተካልኝ

$
0
0
የጠቅላይ ሚንስትሩ ንግግር ምን የተለዬ ነገር አለው? እንዲህ አነጋጋሪ ያደረገውስ ምንድን ነው? ሰለሞን ተካልኝ

ጠቅላይ ምንስትር ሃይለማርያም በዚህ ሳምንት ፓርላማ ተገኝተዋል፡፡ ፓርላማው በአንክሮ የስድስት ወር የመንግስቱን አፈጻጸም እያደመጠ ነው፡፡ መንግስት እድገቱን 11 በመቶ ለማስቀጠል እየሰራ በጥሩ አፈጻጸም ላይ እንዳለ ቀረበ፡፡
የመልካም አስተዳደር እና የኪራይ ሰብሳቢነት ትግሉ የት እንደደረሰ እና በምን ሁኔታ እየሄደ እንዳለ ጠቅላይ ምንስትሩ አብራሩ፡፡ በዚህ ሁሉ ሂደት ቀድሞ የተቀመጠውን አቅጣጫ ያጠናከረ ንግግራቸውን ሰምቻለሁ፡፡ በዋናነት ራስን ማጽዳት በሌላ አነጋገር ኪራይ ሰብሳቢነትን ከውስጥ መታገል ትልቁ ቁም ነገር ሆኗል፡፡
ጠቅላይ ሚንስትሩ ያሉት የተለዬ ነገር የለም፡፡ በእኔ እምነት ኪራይ ሰብሳቢነት እና የሙስና ችግሮች ዛሬ የተከሰቱ አይደሉም ወይም ደግሞ ኦሮሚያ እና እንዳንድ የአማራ ክልል አካባቢዎች ግጭቶች ሲነሱ የመጡ ሃሳቦችም አይደሉም፡፡ ጠቅላይ ሚነስትሩ ያሉትን በትክክል ለመረዳት ከዚህ በፊት መንግስት በስርዓቱ ውስጥ አሉ ያለላቸውን ችግሮች እና ችግሮቹ ሊፈቱ ይገባል ብለው ያስቀመጧቸውን አቅጣጫዎች ወደ ኋላ መለስ ብሎ ማየት ያስፈልጋል፡፡
ከዚህ ውጭ ግን ጉዳዬን ከሰሞኑ ከተነሳው ብጥብጥ እና ሁከት ጋር ብቻ አያይዞ ለሰው ህይወት መጥፋትና ንብረት መውደም ሃላፊነቱን የምወስደው እኔ ነኝ ያሉ ያህል አንጋዶ ለብቻው ማቅረቡ ተገቢ አይደለም፡፡
እንደ ሃገር ተጠንቶ መፍትሄው እና ችግሩ ተለይቶ የቀረበው እና እርምጃ መውሰድ የተጀመረበት ኪራይ ሰብሳቢነት በየትኛውም የሃገሪቱ አቅጣጫ ህዝቡ ላይ ችግር መፍጠሩ ግልጽ ነው፡፡ ይህ ማለት ህዝቡ ጥያቄውን በስራ ማቆም አድማ፣ በሰላማዊ ሰልፍ በገለጸባቸውም ባልገለጸባቸውም አካባቢዎች ማለት ነው፡፡
ታዲያ ህዝቡ በያካባቢው በዝምታ ውስጥም ሆነ እየጠየቀ ባለበት ሁኔታ የመልካም አስተዳደር እና የኪራይ ሰብሳቢነት ችግሮች ውስጥ  እንደነበር ግን መንግስትም በጥናቱ አስቀድሞ መልሷል፡፡
ከዚህ አንጻር ኪራይ ሰብሳቢነት ምንጩ ሻእቢያ አሊያም ጽንፈኛ ቡድኖች ወይም በውጭ የሚኖሩ እና ሃገር ውስጥ ያሉ የጥፋት ሃይሎች ሊሆኑ አይችሉም፤ አይደሉምም፡፡
የዚህ ችግር ዋነኛ አቀንቃኞች ራሳቸው በስርዓቱ ውስጥ ያሉ አመራሮች ናቸው፡፡ እውነት ለመናገር አባላቱም እዚህ ውስጥ ገብተው በጥቅሉ የችግሩ አካል አይደሉም፡፡ በዋናነት ችግሩ ያለው ከቀበሌ አመራር ጀምሮ እስከ ስራ አስፈጻሚ ባሉት አንዳንድ አመራሮች ውስጥ ሆኖ ይህም ሁሉንም አመራር የሚያጠቃልል አይደለም፡፡
እንዲህ ከሆነ ታዲያ የአመራሩ ባጠቃላይም የአባላቱና እና የድርጅቱ ችግር የሚሆነው እነዚህን ጠይቂት ግን ደግሞ ችግር ያለባቸውን አመራሮች መታገል እና ማስተካከል አለመቻል ነው፡፡ ስድስት ሚሊዬን ገደማ አባል ያለው ሃገር የሚመራ ድርጅት ውስጥ በሽ |የሚቆጠሩ ዝቅተኛ መካከለኛ እና ከፍተኛ አመራሮች በሚፈጥሯቸው ችግሮች እንደሃገር ህዝቡ ላይ ሸክም እንዲበዛ ሆኗል፡፡
ጉዳዬን ነጣጥለን እንመልከተው፡፡ በእኔ እምነት ጠቅላይ ምንስትሩ ወደ ውስጣችን አይተን ችግሩን በዘላቂነት እንፍታ፤ ጣታችን ወደ ራሳችን ይመልከት ሲሉ፡፡ እነዚህን ከውስጥ የተሰገሰጉ የስርዓቱን ችግሮች ራሳችን እናስወግዳቸው ለማለት እደሆነ ግልጽ ነው፡፡
በየትኛውም አካባቢ ረብሻ ከመነሳቱ አስቀድሞም ጠቅላይ ሚንስትር ሃይለማርያም ይህንን ብለው እንደነበር እናስታውሳለን፡፡ በእኔ እይታ ትላንጽ ለርላማ የተናገሩት ባለፈው ካሉት የተለዬ አይደለም፡፡ የተለዬ የሚያደርገው ብቸኛው ነገር ያኔ እንደመነሻ እጅ ሊቆርጡ ሲነሱ ያሉት ሲሆን አሁን ደግሞ ኪራይ ሰብሳቢው ራሱን ለማዳን ችግር በመፍጠር እና ችግሮች ሲፈጠሩም ለመፍታት ባለመንቀሳቀስ እልፎ አልፎ ረብሻ ከተፈጠረ በኋላ ያሉት በመሆኑ ነው፡፡
ይህ ማለት ግን ረብሻው እንዲፈጠር ኢህደአዴግ ድንጋይ አቀብሏል ማለት እንዳልሆነ ግልጽ ነው፡፡
ቀደም ብየም እንዳልሁት የህዝብ ቅሬታዎችን ወደ ነውጥ ሰልፍ እንዲያመሩ በማድረግ በውጭም በውስጥም ያሉት ሃይሎች ተንቀሳስዋል፡፡
ቅሬታውን ባደባባይ ለማቅረብ የወጣውን ሰው ድንጋይ እንዲወረውር እና ንብረት እንዲያቃጥል፣ ሰው እንዲገድል ግን ህዝቡም ፍላጎት ኖሮት አያውቅም፣ መንግስትም ክብሪትና ጥይት አላቀረበም፡፡ እንደሚገባኝ፣ ጠቅላይ ሚንስትሩም ለዚህ የወሰዱት ሃላፊነት የለም፡፡ ይህ ማንጋደድ ነው፡፡
በጠቅላይ ምንስትሩ ንግግር በግልጽ የተባለው ግን ለችግሮች ምንጭ የሆነው እኛ ነን፡፡ዋነኛው ምክንያት ደግሞ ጥቅመኝነት፣ ግለኝነት፣ እና ያላግባብ ስለጣጥንን መጠቀም ናቸው፡፡ በውስጣችን የበሰበሰው የአመራር አካል የፈጠረውን ችግር ማጽዳት ካልቻልን ችግሩ ይሰፋል፡፡ ይህ የችግሩ ስፋት እንዳይለጠጥ እና ህዝብ የሰጠንን ሃላፊነት ለመወጣት ወደራሳችን እንመልከት የሚል ግልጽ ንግግር ነው፡፡
እንደ ድርጅት እና ሃገር እንደሚመራ ሰው ችግሩን ከምንጩ መለየት እና መፍታት አለባቸውና በዚህ ንግግራቸው እኔ እንደ አንድ ኢትዬጵያዊ እኮራለሁ፡፡ በውስጣቸው ያለውን ካጸዱት እና የበሰበሰው ከተጠረገ እናንት ጽንፈኞቹ እንዴትና በየት አልፋችሁ ህዝቡ ላይ ትደርሳላችሁ፡፡ በውስጥ ያሉት አመራር ተብዬ አጋሮቻችሁ ከተቆረጡ የሚስጥር ስብሰባዎች ሳይጠናቀቁ ድምጽ ቀድቶ ማን ይሰጣችኋል፡፡ ስለዚህ ጠቅላይ ሚንስትሩ ያሉት ግልጽ ነው መሳሪያ አስታጥቃችሁ ክብሪት ሰጥታችሁ አንድዱ ላላችሁት እና ላቃጠላችሁት ሃላፊነቱ ዛሬም ነገም የናንተው መሆኑ ግልጽ ነው፡፡
ከዚው ውጭ ግን ለዚህ መሰሉ ድርጊት ተባባሪ ለማፍራት ያስቻላችሁን እና ችግሩንም ፈጥኖ ላለማስቆም ግን አመራሩ ውስጥ ያለው ችግር አጋዥ ነበርና ይህንን ነው ጠቅላይ ሚንስትሩ እጠርጋለሁ ያሉት፡፡
ይንንም እንደጀመሩት በቅርቡ በተለያዬ አካባቢዎች አይተነዋል፡፡ እንግዲህ የነ ቪኦኤ ማንጋደድ እና የጭፍራዎቻቸው ይቅርታ ጠያቂ መሪ አገኘየን ማለት ችግሩን ይህን የጠረጋ ሂደት ለማኮላሸት የታቀደ ለመሆኑ ምንም ጥርጥር የለውም፡፡
ጠቅላይ ሚንስትሩንም እንላቸዋለን፡፡ እዚህም እዚያም ህዝብ ላይ የጠጣበቁትን ለመጠራረግ ምንም እንደማያግድዎት አሳይተውናል፡፡ የድርጅቱ የቆየ ባህል እና ጥንካሬ ከዴሞክራሲያዊነቱ ጋር ተዳምሮ ለዚህ እንደሚያግዝዎት እናምናለን፡፡
በርቱ ክቡር ጠቅላይ ምነስትር እንልዎታለን፡፡ ሰይጣን ባለበት ጸበል ሲረጭ እንደሚንጫጫ፡፡ ይህ የሰሞኑ ጫጫታ የማጽዳት ዘመቻዎን ለማደናወፍ ነውና በያለንበት ለውጡ እንዲቀጥል እንደግፋለን፡፡
የተደናገራችሁ ካላችሁም ከሰሙ በፊት ወርቁን እዬ ምክራችን ነው፡፡

↧

እኛ የመጀመሪያዎቹ በሰለሞን ተካልኝ፣ የሃገር ቤት ወግ

$
0
0
እኛ የመጀመሪያዎቹ በሰለሞን ተካልኝ፣ የሃገር ቤት ወግ

እንደው ከሰሞኑ የሃገር ቤት ጉዳይ ከአዲስ አበባ ፒያሳ ግድም አንድ ሃይገር የተባለ የከተማ ባስ ልጓሙ እምቢ ብሎት ቁልቁል እየተንደረደረ ያገኜውን ሁሉ እየደረማመሰ መጨረሻ ላይ ሲወድቅ ሁለት ሰዎችን መግደሉን ስሰማ አንጀቴ በሃዘን ብጥስ ነው ያለው፡፡
መቼስ የመኪና አደጋ ለአዲስ አበባም ሆነ ለሃገራችን ህይወት ሲበላ እደሚከርም እየሰማን ብንኖርም ይህ አደጋ በደረሰ ማግስት ደግሞ አዲስ አበባ ላይ የአውቶቡስ መንደርደሪያ ዘመናዊ መንገድ ሊሰራ ነው ሲባል ሰምቼ ኸረ እባካችሁ ቶሎ ቶሎ እንዲህ ዘመናዊ መንገዶችንም ዘመናዊ መኪኖችንም እያስገባችሁ አዲስ አበቤን ሁሉ እፎይ አስብሉት ብያለሁ፡፡
መቼም እኔ ወሬ መደበቅ አልችልም፡፡ የሰማሁትን ልንገራችሁ፡፡ ከዊንጌት እንከ ጀሞ 16 ኪሎሜትር የሚረዝመው ይኸ የአውቶቡስ ብቻ የሆነ መንገድ በሁለት ቢሊዬን ብር በ26 ወራት ተገንበቶ የሚያልቅ ነው አሉ፡፡ ተፈረንይ መንግስት ጋር ሃገራችን በገባችው ውል መሰረት ሸገር ወደፊት 7 ተመሳሳይ የአውቶቡስ ፈጣን መንገድ ሲኖራት በአፍሪካ የመጀመሪያም ትሆናለች ተብሏል፡፡
የመጀመሪያ ስንል እንግዲህ የሚቆረቁራችሁ ሰዎች ቻሉት፡፡
ማራቶንን በባዶ እግር በመሮጥ በአለም የመጀመሪያ የመሆናችንን ያህል የአውቶቡስ ዘመናዊ መሮጫ በመስራትም በአፍሪካ የመጀመሪያ መሆናችን ነው እንግዲህ፡፡
አሮጌ አውቶቡሶችን በከተማችን የማዘዋወራችንን ያህል በኮምፒዬተር የታገዙ በራሳቸው መም ላይ የሚሮጡ ዘመናዊ አውቶቡሶችን በማስመጣትም የመጀመሪያ ልንሆን ነው ማለት ነው፡፡
በሉ እንግዲህ እኔም እዚህ ላይ የመጀመሪያ የወግ እርሴን በዚሁ ልቋጭና ወደ ቀጣዬ የወግ እርሴ ልሂድ፡፡
መቼስ ዛሬ የመጀመሪያ የሚለውን ሃሳብ ታጥቄው ነው የተነሳሁት፡፡
ከሰሞኑ የጣሊያኑ ፕሬዘዳንት ወደ ሃገራችን ለአምስት ቀናት የስራ ጉብኝት መጥተው መመለሳቸውን ስሰማ የአምስት አመቱ የጣሊያን ወረራ ትዝ ብሎኝ የቁጥሮቹ መገጣጠም ለምን ይሆን እያልኩ ነበር፡፡
ለማንኛውም አድማጮቼ እንደው የፕሬዘዳንት ሰርጅዬ ማቴሬላን የስራ ጉብኝት በሃሳቤ እያኜክሁ ነጮችን በጦርነት ሜዳ ላይ የረታን የመጀመሪያ ጥቁር ህዝቦች እኛ መሆናችንን ማሰቤም አልቀረም፡፡
ታዲያ በዚያ የመጀመሪያ የጥቁር ህዝቦች ድላችን ያፈረው ጣሊያን ድጋሜ ሲመጣ እስክናባርረው አምስት ዓመት ፈጅቶብናል፡፡ በዚያ አምስት አመትም ጣሊያን ብዙ እንደፈጀን በፕሬዘዳንቱ የአምስት ቀናት ጉብኝት ጊዜ በዜና ስሰማ እርግጥ ነው የመጀመሪያዬ አይደለም፡፡ ከዚህ በፊት የካቲት 12 በዋለ በያመቱ ነፍስ ታወቅሁ አንስቶ ስሰማው ኖሬያለሁ፡፡
በዚያ አምስት ዓመት የጣሊያን የብቀላ ወረራ ጊዜ በተለይም ግራዚያኒ ላይ ቦምብ ተወረወረ ተብሎ እልፍ አበሻ ህይወቱን ተነጥቋል፡፡ በቀናት ውስጥ ብቻ ሽዎች ከህይወት ወደ ሞት ተሸኝተዋል፡፡ ይህ አሳዛኙ የሃገራችን እጣ ፋንታ ነው፡፡
እንዲያ ያለው ግፍ በጣሊያን ሲፈጸምብን አለም በቸልታ ቢመለከተንም አርበኞች ግን ጣሊያንን መውጫ መግቢያ እስኪያጣ በዱር በገደል እየተከታተሉ ተግትገውታል፡፡
ያም ሆኖ እንደው በወጋችን መካከል የትላንቱን ግፍ እዚሁ ላይ ገትተን የዛሬውን የኛና ያጣሊያንን ጉዳይ ስናነሳ ከዘመኑ ጋር ያለፈውን እረስተን የትላንቱን ለታሪክ ትተን ነገን በዛሬ ውስጥ ለመኖር አብረን እየሰራን ነው፡፡
እንዲህም ሆኖ ስድስት ኪሎ የተገኙት ፕሬዘዳንቱ በየካቲቶቹ ሰማእታት ሃውልት ስር ትልቅ የአበባ ጉንጉን ሲያስቀምጡ በጣሊያን መሪ ደረጃ  በትልቅነታቸው የመጀመሪያው ሳይሆኑ እንደማይቀሩ እገምታለሁ፡፡
ግን እንደው ክቡር ፕሬዘዳንቱ ትልቁን አበባ በዚያ ሃውልት ስር ሲያስቀምጡ በነጭ ጠጉራቸው በተሸፈነው አእምሯቸው ውስጥ የመጣው ሃሳብ ምን ይሆን?
ግራዚያኒን አፈር ብላ ብለውት ይሆን ወይስ ምስኪን ወገኖቻችንን አፈሩ ይቅለላችሁ  ብለው ይሆን? ለማንኛውም መጥፎ ታሪክን በጥሩ ስራ እንጅ በሞጥፎ ትውስታው ትርፍ የለውምና ፕሬዘዳንቱን ስላከበሩን ደስ ብሎኛል፡፡
መቼስ ዛሬ በሃገር ጉዳይ የኛና የጣሊያን ጉዳይ ከትላንቱ ጋር የማይገናኝ የተራራቀ ማለቴ ቦሌና ጉለሌ መሆኑን እያየነው ነው፡፡
ጣና በለስን፣ ጊቤን አባይን የሚገድበው ሳሊኒስ እንዲህ ወገቡን አስሮ እየሰራ ትብብራችንን በብቃት እየገደበው አይመስላችሁም፡፡
እኔ መቼስ በዚህ ደስተኛ ብንሆን ጥሩ ነው ብዬ አስባለሁ፡፡ በነገራችን ላይ መጥፎ ስራዎች ከሰሪዎቻቸው ጋር ከተቀበሩ ሬስት ኢን ፒስ ብለን ነው ማለፍ ያለብን፡፡
አሁን አንዳንዶቻችሁ፣ ፕሬዘዳንቱ አበባ ሲያስቀምጡ “አበባህ ይርገፍ! ትላንት የሰራኸውን እረስተህ ነው ዛሬ እንዲህ የምትሆነው” እንዳላችሁ ሰምቻለሁ፡፡ በጣሊያናዊነቱ ብቻ ፕሬዘዳንት ሰርጅዬ ማቴሬላ ሞሶሎኒን ሊወክል እንደማይችል ማወቅ ያለብን አይመስላችሁም፡፡ እውነቴን ነው፡፡ ሰው በደሙ ወይ በሃገሩ ብቻ ሚዛን ላይ ተቀምጦ ሊመዘን አይገባውም፡፡ በአስተሳሰቡ እንጅ….
እናም ሰውን እና ሃሳብን ለያይተን ካላየን ጀርመናዊያንን በሂትለር፣ ጣሊያናዊያንን በሞሶሎኒ፣ አይን ማየቱ እይታችንን በራስ እጅ እንደማንሸዋረር የሚቆጠር ነው፡፡
መቼስ ፕሬዘዳንት ሰርጅዬ ማቴሬላ ኢትዬጵያን ዞረው የቱሪስት መስህቦቻችንን ጎብኝተው ከመሪዎቻችን ጋር ተወያይተው ሲመለሱ እንደሃገር ብዙ እንደምናተርፍ ግልጥ ነው፡፡ ግን እንደው እናንተዬ ይህችን ውድ ሃገራችንን ካላየናት ብለው አየሩን ባውሮፕላናቸው እየሰነጠቁ የሚመጡት አውሮፓውያን፣ አሜሪካዊያን እና ሌሎችም መሪዎች መብዛታቸው እንደ አንድ ሃገርኛ ሰው ኩራቴን አብዝቶታል፡፡
እንግዲህ ሌላኛው ግዘፍ አውሮፓዊ መሪ የእንግሊዙ ዴቪድ ካሜሩንስ መምጫቸው ደረሰም አይደል?
ኸረ እናንተዬ ከዚህም ከዚያም ወደኛ የሚሄደው በዛ! እንደው እናንተስ ሃገርኛየምትሉት፣ ነን መቼ ነው የምትሄዱት?
እውነቴን እኮ ነው የማያውቁን ሌሎች ፈልገውን ሲሄዱ የኛዎቹ ግን የራሳችሁን ጉዳይ ራሳችሁ ከማንነታችሁ እንደራቃችሁት እስከመቼ ትኖራላችሁ? በዚህ ጉዳይ ላይ በዚህ የሃገር ቤት ወጋችን ሳናወጋ ማለፍ ነውር ሆኖብኝ ነው እኔ ይህንን የምለው እንጅ ከሃገር ብቻ ሳይሆን ከራሳችሁም የተጣላችሁት አንዳንዶቻችሁ እንኳን ለይቶላችኋል፡፡
ራሳችሁ ጠፍቶባችሁ የምትፈልጉት ሌላውን ነው፡፡ እኔ ምለው ግን ራሳችሁ ከራሳችሁ ከተጠፋፋ የትኛው ማንነታችሁ ነው ፍለጋ ላይ ያለው? ማለቴ ከራሱ የጠፋ ሰው እንዴት ነው የሚያወራው ወሬ፣ የሚያምነው እምነት፣ የሚናገረው እውነት፣ የሚኖረው ህይወት የራሱ የሚሆነው፡፡
እንደው ጉዳዬን የበለጠ ግልጽ ላድርገው እና ስለሃገር እና ህዝብ ለመተቼት እና ለመቆርቀር የሚሞክሩ ግን ደግሞ ለሃገር ሳይሆን ለሃገር ጠላት የተገዙ ሰዎች አሉ፡፡ ይህ እንግዲህ በግልጥ አማርኛ ምን ማለት ነው፣ ለሁለት ጌቶች የተሸጠ ባሪያ ማለት ናቸው፡፡ ባንድ በኩል የሃገር ፍቅር እንደሳት የሚያነደን ነን ይላሉ፣ በሌላ በኩል ደግሞ እነዚሁ ሰዎች በገንዘብ ፍቅር ልባቸው የነደደ ነው፡፡
ገንዘቡ የሚገኜው ደግሞ ሃገርን በማዋረድ እና ጡት በመንከስ ነው፡፡ የእናትህን ጡት ንከስልኝና አሳምማትና ከቻልክም የጡጧን ጫፍ ቁረጥ እና ገንዘብ ታገኛለህ የተባለ ነካሽ፣ አፉ የናቱን ጡት እስኪይዝ ድረስ የሚጮኸው ስለእናቱ ፍቅር እንደማለት ነው፡፡
የእናቱን ፍቅር እንደ አዋጅ የሚጮኸው ጥርሶቹ ጡቶቿን እስኪነክስ ነው፡፡
ጅብ አስኪነክስ ያነክስ እንደሚባለው” ማለት ነው እንግዲህ፡፡ በነገራችን ላይ ባብዛኛው “ሃገሬ….እምዬ…ጡተ ረዥሟ…እናቴ....ማርና ወተቴ….እንትና እነእንትና ገደሉሽ በደሉሽ…..” በሚል ሲንጫጩ የምንማቸው እኒሁ ጡት ለመንከስ የተከፈላቸው ናቸው፡፡
ሌላው አብዛኛው ሃገርኛ አንድም በዝምታ፣ ሁለትም በግርምታ ጤንተታቸውን እየተጠራጠረ እነዚሁን የሚመለከት ነው፡፡
እኔ ራሴ ስንትና ስንት ቀን ወይ ለጠበል ሸንኮራ፣ ወይ ለህክምና አማኑኤል አግኝቼ በወሰድኳቸው ብዬ ተመኝቻለሁ፡፡
መቼስ ይኸ የሃገር ቤት ጉዳይ አይደል፡፡ እንዲህ አይነቶችን ካገኛችሁ ህመማቸው እንዲለይላቸው ስለሃገርራችሁ እድገት፣ ስለህዝባችሁ ለውጥ እና የቀደመውን ታላቅነታችንን እየመለስን እንደሆነ ንገሯቸው፡፡ ያኔ ጠበል እንደነካው በሽተኛ ሲለፈልፉ ታዬአቸዋላችሁ፡፡
በነገራችን ላይ የዚያ የጡት አስነካሹን ሽማግሌ ጉዳይስ ሰምታችኋል፡፡ እንዴ! በጣም ብዙ ወታደሮቹ ከነ ትጥቃቸው ሎጋው ሽቦን እየጨፈሩ ሱዳን ገቡ አሉ፡፡
አይ እንደው እኝህ ሰውዬ “ከሞቴ አሟሟቴን አሳምረው” ብለው አልጸለዬም ልበል፡፡ ነው ወይስ በአረብኛ እንዲህ አይነት ጸሎት የለም? እንደው እኔማ የኤርትራዊያን ዜጎች ሳያንስ እንዲህ ወታደሩ በጋንታ እና በሃይል እየተናደ ሲሄድ ይኸ ሽማግሌ ምን ይውጠው ይሆን እያልኩ ነበር፡፡ እንደው ጨዋታን ጨዋታ ያነሳዋልና፣ ይህንን በመቶ የሚቆጠሩ የሻእቢያ ወታደሮች ወደ ሱዳን መክዳት የሰማ አንድ ወዳጄ ምን አለ መሰላችሁ፣ “ራሱ ኢሳያስም እኮ ቢችል ይከዳ ነበር፣ ችግሩ ከማን እንደሚከዳ ግራ ገብቶት ነው” ሲል ጨዋታ ቀጠለ፡፡
እርግጥ እርሱ ከማን እንደሚከዳ ግራ ቢገባውም አሁን የተጀመረው ክዳት ግን መሬት እንደከዳው ያህል የሚከብድ መሆኑ አይቀርም፡፡
እንደው በሽማግሌ ትከሻ እንዲህ ያለውን ነገር እንዴት ቻሉት ወዳጆቼ?!
የሆነስ ሆነና እናንተዬ፤ ይኸ አሁን ያለንበት ወር ወርሃ መጋቢት መሆኑን አስባችሁት ይሆን? ይኸ ወር መቼም ብዙዎቻችሁ እንደምታውቁት ለኢትዬጵያዊያን ለለውጥ የምስራች ስንሰማ በጣም አስገራሚ እና አስደናቂ ነገሮችን የሰማንበት የመጀመሪያው ወር ሳይሆን አይቀርም፡፡
ማለቴ የመጀመሪያ ስል በዘመነ ኢህአዴግ ከተከናወኑት የልማት ስራዎች ሁሉ በግዝፈቱ እና በትኩረት ማግኜቱ የመጀመሪያ የሆነውን ስራ መጀመሩን የሰማንበት ነው ብዬ ነው፡፡
ይኸ አባይን የመገደብ የዘመናት ፍላጎታችን በይፋ መጀመሩን ለመጀመሪያ ጊዜ የሰማነው በወርሃ መጋቢት 24ኛው ቀን ላይ ነው፡፡
እንደምታስታውሱት የልብ ትርታችንን የጨመረውን ዜና ከጉባ በረሃ ከአምስት አመት በፊት አባይ እንደሚገደብ የሰማነው በወርሃ መጋቢት ነበር፡፡
ታዲያ ይኸ የመጀመሪያ ብለን ከምንጠራው ስራችን ውስጥ አንዱ ለመሆን የበቃው የታላቁ የህዳሴ ግድብ ሲጠናቀቅ በአፍሪካ የመጀመሪያው በዓለም ስምንተኛው ግዙፍ ግድብ መሆኑ አይቀርም ተብሏል፡፡
በዚህ ዓመት ግድቡ ቁመቱ አድጎ 75 ሜትር ገደማ መድረሱንም ሰምተናል፡፡
እንርግጥ ነው አድማጮቼ እንዲህ ያለውን ሃገርኛ ጉዳይ ጊዜው ሲደርስ በሰፊው የምንመክርበት ሆኖ ለዛሬ ግን እንደው የመጀመሪያ በሚለው ማእቀፍ ውስጥ ሳላነሳው እንዳላልፍ ብዬ ነው፡፡
ለማንኛውም እናንት የሃገር ቤት ወግ ታዳሚዎቼ እኛ የመጀመሪያዎቹ ኢትዬጵያዊያን “የመጀመሪያ” የሚለውን ቃል ስለምንወደው ብቻም አይደለም በነገራችን ሁሉ የምናስቀድመው፡፡
በእርግጥም በብዙ ነገር የመጀመሪያዎች በመሆናችን ነው፡፡
ሰው ዘሩ ተገኘ ተብሎ አጥንት ተመርምሮ እድሜ ሲቆጠር በእርጅና የመጀመሪያ እምንሆን፡፡ ሃገር አደገ ተብሎ ቆመን ከነበረበት ሩጫችን ካሯሯጣችን ሲመዘን በፍጥነት የመጀመሪያ የምንሆን፡፡
ታሪካዊ ጀግኖች ተብለን የጣልነው ግዳይ ተመዝኖ ከፈሪዎች ጋር ስንወዳደር ጀግንነታችን የመጀመሪያ የሚያስብለን፡፡
ብቻ በብዙ ነገራችን የመጀመሪያ ለማለት በታሪካችንም በማንነታችንም በመንገዳችን ሁሉ የማይቸግረን ለኩራታችን መነሻ የማናጣ ዜጎች ነን፡፡
ደግሞ የአለም ጅኦግራፊያዊ አከላል ለዚህ ጠቅሞናል፡፡
ከአለም የመጀመርሪያ ስንሆን ችግር የለውም፡፡ ባንዳንድ ጉዳዬች ግን ከአለም የመጀመሪያ መሆን ባንችል ከአፍሪካ የመጀመሪያ እንሆናለን፡፡
ይህም ጥሩና ምርጥ የሚባል መሳፈሪያ እና መለካኪያ መንገድ ሆኖናል፡፡
በሰላም ማስከበር ከአለም ሶስተኛ ከአፍሪካ መጀመሪያ ነን፡፡
መቼስ ይኸ የሃገር ቤት ወግ አይደል ጉዳዬ በወግ ለዛ ተዋዛ እንጅ ደረቅ እውነት ነው፡፡ በሌላ አነጋገር እንደው ዝም ብሎ ከመሬት ተነስቶ የመጀመሪያ መሆንም አይቻልም እንዲያ ቢሆን ኖሮማ ራሱ የመጀመሪያ የሚለው ቃልም ባልነበረ ነበር፡፡
ግን ደግሞ የቀደሙትም ያሉትም በሰሩት ደጋግ ነገር ሁሉ”የመጀመሪያን” ከትላንት እስከዛሬ በታሪካችን ውስጥ እያንከባለልናት ይኸው ዛሬን ደርሰናል፡፡
እንደው በጨዋታችን ላይ ግን በጥሩ ነገር ወይም በስኬት መለኪያ የመጀመሪያ የሆንባቸውን ነገሮች ያህል በተቃራኒውም የመጀመሪያ የሆንባቸው ጉዳዬች አይጠፉም፡፡
መቼስ ይኸ ጥቁር አፈር የአፍሪካ ምድር ስንት ጥቁር ታሪክ አለው መሰላችሁ፡፡
እኛም ከዚሁ ከጥቁር አፈር ላይ ከበቀለው አመዳም ታሪክ መውጣት አንችልም፡፡ ለምሳሌ ካለፈው ታሪካችን ብንነሳ የእርስ በእርስ ጦርነት እና እርሃብ በስፋት ያስተናገደች ሃገር ተብሎ ደረጃ ቢወጣ አሁንም የመጀመሪያ የሚለውን ደረጃ መያዛችን አይቀርም፡፡
ለማንኛምውም ግን አሁንም በዚሁ በጥፋቱ ጎራም “የመጀመሪያ” ሊያደርጉን የተሰለፉ “ተከፋይ ጡት ነካሾች” አሉና እነሱን ከመካከላችን በማውጣት እኛ የመጀመሪያዎች እንሁን፡፡
ታሪካችን፣ እና ማንነታችን ለነገው ቀዳሚነታችን ወሳኝ መስፈንጠሪያ ነውና እኛ የመጀመሪያዎቹ ከስኬት እንዳንቆም ሃገርኛ ሃሳቤን ተቀበሉኝ፡፡

↧

Eritrean Maligned Policy! by Tsehaye Debalkew, Washington DC

$
0
0
Eritrean Maligned Policy! by Tsehaye Debalkew, Washington DC

Ethiodemocracy March 26/2016 -  The provocative and belligerent acts of the infantile and one man  regime of Eritrea  whose broad daylight acts of terrorism, brigandage, aggrandizement and wanton destruction, both internally and externally speaks volumes, and testify, of its never changing behavior.

The satanic and  wicked measures of vandalism corroborated in no uncertain terms by its actions of handling the Eritrean people particularly the youth, it's  shameful and perfidious act of destabilization in the horn region and beyond, flagrantly championed by the hooligan leadership in Asmara has indeed become the whole mark of the immature regime of   the recluse state of Eritrea.

The UN Security Council   which is  aware of the perfidious deeds of the regime in Asmara.  Had earlier, declared its verdict by imposing crippling sanctions on the rogue regime. The despicable and notorious thugs, however, have brazenly and blatantly exhibited contemptible posture by extending the regimes iron fist directed at that country's youth, who have become an easy prey of the regime's GESTAPO, human traffickers and international terrorism.

In a futile bid the military junta in Asmara has amassed that country's youth as national service conscripts for an indefinite period of time in the hills and valleys of the country. This scheme is a smoke-screen to hide its blatantly fragile stance. It demonstrably stands as an apt corroboration of its lawlessness. The Eritrean regime it should be noted has been pushing the Horn Region, and far and near countries to the brink of conflagration with the ugly scenario that could spell doom and gloom in the neighborhood. According to a report of the Somalia-Eritrea Monitoring Group, an appalled UN Security Council was quick to learn in no ambiguous terms that Eritrea's relationship with  Al-Queda, which has become its natural ally and partner, appeared designed to legitimize and embolden the terrorist group which functions in cahoots and in sync with the lawless regime of Eritrea. 

It is an open secret that, Africa and indeed the international community after having patiently tried all diplomatic and peaceful means to advice Eritrea to stop its unwarranted meddling, intervention, provocation, open hostilities, arrogance, prevarication and out-right contempt to international, continental and regional organizations and the rule of law, finally passed a series of resolutions to the effect that the destabilizing acts of Eritrea should be halted and all necessary measures be effected to deter such manifestations prompting the UN Security Council to react accordingly in the not too distant past.


It is against this stark backdrop that the Ethiopian government after having tailored a new Eritrean policy to effectively thwart all acts aimed at destabilization and other related terrorist moves against its people and the current multi-faceted development ventures that it has resolutely anchored on, took a legitimate, timely and instructive measure of quashing the reckless acts of the lawless regime which through its evil measures disdainfully attempts to create a situation of quagmire and regional destabilization.

Small wonder, despite the UN Security Council sanctions, yet due to the out-flow of refugees to some European countries, the European Union with the explicit belief that it could dry up the source of refugees, has instead acted to appease the Eritrean regime by extending a 320 Million Dollars. Another factor that should be added to the recent emboldening posture of the Eritrean regime is its diplomatic gains with some Arab countries to lease the port of Assab.

The timely heroic measure taken by the gallant Ethiopian forces has eliminated and wiped out the hubs of havoc and strife which were recently instrumental in the merciless massacre, apprehending and taking as hostages of Ethiopian nationals by terrorists trained, supported and buoyed by none other than the culprit, ie. the hooligans in Asmara is an irrevocable response to the mannequin acts which shall effectively subdue the evil attempts of Issayas and his orchestra to foment strife and polarization in Ethiopia.

Eritrea is one of the most militarized nations, vis-à-vis its miniature budget and scanty population,  has literally halted all and sundry attempts to allocate any budget towards the much needed alleviation of the dire economic destitution that it badly craves for.

Partly the money it purportedly gets through illegal laundering, black market combined with direct financial contributions from the uncontested  ruling party supporters and the imposition of a Diaspora tax, an illicit and illegal measure unheard of in international norm and practice is used to finance the training, arming and sponsoring recalcitrant and splinter groups like the nefarious G-7  and to beef up financially strewn media outlets like ESAT,  which are primarily used as weapons to hoodwink the people of Ethiopia  through the creation fictitious stories and hearsays.

It is appropriate to consider, however, a change of approach  by Ethiopia as pertains Eritrea. That is why, the East African group of countries,  and the AU  the UN Security Council are ardently wielding the stick to send the message that Eritrea needs to desist and refrain from its evil acts of destabilizing the region by abetting, supporting and harboring international terrorists, regional extremist cohorts and fringe Diaspora extremist elements.



↧
↧

በሶሻል ሚዲያ አማካኝነት የተመሰረተው የዲያስፖራው አክሲዬን እጣ ፈንታ ምንድን ነው? በሰለሞን ተካልኝ፣ ከጽናት ራዲዬ

$
0
0
በሶሻል ሚዲያ አማካኝነት የተመሰረተው የዲያስፖራው አክሲዬን እጣ ፈንታ ምንድን ነው? በሰለሞን ተካልኝ፣ ከጽናት ራዲዬ

Ethiodemocracy April 4/2016 -  “ኩራት በኢትዮጵያ” አግሮ-ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ አ/ማ በዲያስፖራው ውስጥ አሁንም ያልበረደ ርእሰ ጉዳይ ሆኖ ሰንብቷል፡፡
በጥቂት የዲያስፖራ አባላት አነሳሽነት ተመስርቶ ለፍሬ በቃ ሲባል፣ አደገ ተመነደገ፣ ወፌ ቆመች እየተባለለት ገና ጠንክሮ መራመድ ሳይጀምር የውዝግብ ርእስ የሆነው ማህበር የብዙዎች ትኩረት ሆኗል፡፡
ለመሆኑ ማህበሩ፣ በነማን እና እንዴት ተመሰረተ? የውዝግቡ መነሻስ ምንድን ነው? ከዚህ አይነቱ አካሄድስ ሌላው ዲያስፖራ ምን ሊማር ይችላል? የሚለውን ጥቂት መረጃ እናካፍላችኋለን፡፡
አድማጮቼ ሁላችሁም እንደምታውቁት ዲያስፖራው በሰው ሃገር ጥሮ ግሮ ያጠራቀማትን ሃብት በኢንቨስትመንት ሃገሩ ላይ እንዲያፈስ እና እርሱም ተጠቅሞ ወገኖቹንም በመጥቀም ሃገሩንም በማሳደግ ብዙ እንዲያተርፍ ሁላችንም የምንሰራለት አላማ ነው፡፡
በተደጋጋሚ እንደምንለውም በአለም ላይ የዲያስፖራዎቻቸውን አቅም በመጠቀም ብቻ እድገታቸውን እያፋጠኑ ሃገራትን ተሞክሮ ከዚህ በፊትም በዝግጅታችን ደጋግመን አቅርበነዋል፡፡
ከዚህ አንጻር በሃገራችን እንኩራ ብለው ስያሜያቸውንም “ኩራት በኢትዬጵያ” ብለው በፓልቶክ አማካኝነት የተሰባሰቡት ኢትዬጵያዊያን ጅምራቸው የሚያስቀና ሆኖ ወደ መደራጀት ገብተዋል፡፡
እነዚሁ ለልማት የተጠራሩ ወገኖቻችን ቁጥራቸው ወደ 200 የሚጠጋ፣ ለኢንቨስትመንት ያስመዘገቡት ካፒታልም ከ20 ሚሊዬን ብር በላይ እንደሆነ ያገኜነው መረጃ ያሳያል፡፡ 5.5 ሚሊዬን ብር የተከፈለ ካፒታል ይዞ ወደ መደራጀት የገባው ኩራት በኢትዬጵያ አስተባባሪ አባላት እንዳሉት የተገለጸ ቢሆንም ጉድና ጅራት ከወደ ኋላ ነው እንዲሉ የባለቤትነት እና የመስራችንት ጥያቄ ጋር በተያያዘ ግን በአባላቱ መካከል ውዝግብ ተፈጥሯል፡፡
በተለይም ደግሞ ብዙዎቹ መስራች አባላቱ የሚኖሩት በውጭ በመሆኑ እና ጉዳዬን በቅርበት በሃገር ቤት መከታተል አለመቻላቸው ችግሩን ይበልጥ አወሳስቦታል፡፡
የአንድ አክሲዬን ዋጋ 5ሺህ የኢትዬጵያ ብር ሲሆን 200 አባላቱ የመስራችነት ባለቤትነት መብት አለን ሲሉ ጥያቄ ቢያቀርቡም ሂደቱን ሲያስተባብሩ የነበሩ ወደ አስራ አንድ ሰዎች ግን ይህንን ማረጋገጥ አልቻሉም ሲል ሰንደቅ ጋዜጣ የሚመለከታቸውን አነጋግሮ አስነብቧል፡፡
እዚህ ላይ የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ዋና መስርያቤት የሰነዶች ማረጋገጥ እና መመዝገብ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ምናሴ ጌታሁን እንደገለጹት በመስራችነት የተመዘገቡት 11 ሰዎች ብቻ ናቸው፡፡ ታዲያ ቀሪዎቹ የት ገቡ? የሚለውን ጥያቄ የብዙዎች ነው፡፡ ምንም እንኳን ከመስራቾቹ መካከል ለሰንደቅ መረጃ ሰጡት እንድ ሰው የመስራችነት መብቱ የሁሉም ነው ቢሉም የመስራችንት ሰርተፍኬት ለጠየቁ ዲያስፖራዎች ግን ምላሽ አልሰጡም በሚል ወቀሳ ይነሳባቸዋል፡፡
እንግዲህ የኩራት ጉዳይ በዚህ መልኩ እየታመሰ መስራች ነን የሚሉትም ችግር የለም አሁንም የናንተው ነው ቢሉም መተማመን ላይ ግን መድረስ አልተቻለም፡፡
ከዚህ አልፎም ቅድሚያ የተከፈለውን ገንዘብ በተለያዬ አግባብ ለማንቀሳቀስ የሞከሩ የተመዘገቡ መስራቾች አሉመባሉ የበዙትን ቀሪዎቹን ስጋት ላይ ጥሏቸዋል፡፡
እኛም ጉዳዬን በቅርበት ለማጣራት እንደሞከርነው እና አንዳንዶቹ አክሲዬን ባለድርሻወችን ቅሬታቸውን እንደገለጹልን ሂደቱ በብዙዎች ዘንድ ጥርጣሬን ያጫረ ነው፡፡
ምንም እንኳን ገንዘቡ አሁንም በባንክ ውስጥ ሆኖ ማንም የፈለገ የሚያንቀሳቅሰው አለመሆኑ ጥሩ ቢሆንም የአክሲዬኑ ቀጣይ ጉዞ ምን ይሆናል? በዚህ ሂደትስ ተጨማሪ ገንዘብ በማዋጣት ወደ ታለመው ስራ እንዴት መግባት ይቻላል? የሚሉና ሌሎችም ብዙ ጥያቄዎች እየተነሱ ነው፡፡
እንግዲህ ከዚህ ጋር በተያያዘ መነሳት ያለበት ዋናው ነጥብ ይህን እና ይህን መሰል ለኢንቨስትመንት የመሰባሰብ እንቅስቃሴ በዲያስፖራው መካከል ያለውን መተማመን እንዳያጠፋው ምን መደረግ አለበት? እንዲህ ያለው ነገር እንዳይከሰትስ ጥንቃቄው ምንድን ነው? የሚለው ጉዳይ ነው፡፡
በዋናነትም ብዙ አቅም የሌላቸው እና በግላቸው ብቻቸውን ወደ ኢንቨስትመንት መሰማራት የማይችሉ ዲያስፖራዎች ተደራጅቶ የማልማትን አሰራር እንዳይከተሉ እንቅፋት እንዳይፈጠር ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡
ከዚህ አንጻር የአንድ ሃገር ዜጎችም ሆኑ ሌሎች ተጨምረውበት አክሲዬን በመሸጥ አንድ የኢንቨስትመንስ ስራ ላይ ተሰማርቶ መስራት የተለመደ አለም አቀፍ አሰራር መሆኑን ግንዛቤ ውስጥ ማስገባት ጠቃሚ ነው፡፡
ስለዚህ እንዲህ ያለውን አለም አቀፍ ተሞክሮ ለመጠቀም በሃገራችን ተጨባጭ ሁኔታ እድሎች አሉ፡፡ የህግ ማእቀፎች፣ አሰራሮች እና ትብብሮች ብዙ ናቸው፡፡ ስለዚህ ዲያስፖራው ማድረግ የሚገባው ጉዳይ አክሲዬኖቹ ምን ያህል ህጋዊ አሰራርን ተከትለው የሚንቀሳቀሱ ናቸው? የሚለውን ማረጋገጥ ያስፈልጋል፡፡ ድርጅቶቹ ህጋዊ መሆናቸውን ብቻ ሳይሆን በገንዘብ ዝውውር እና በአባልነት ጥያቄ ላይም ተሳታፊው ግለሰብ ወይም ድርጅት ተጠቃሚነቱ በህግ የሚረጋገጥለት እስከምን ድረስ ነው የሚለውንም መመለስ ያስፈልጋል፡፡
ከዚህ አንጻር ኑና በኢንቨስትመንት እናስተባብራችሁ የሚሉትን ግለሰቦች ፕሮፋይል ከማወቅ ጀምሮ በህግ አግባብ የተጓደለ ነገር ሲኖርም እስከምን ድረስ እጠይቃለሁ የሚለውን ማሰብም በጣም ጠቃሚ ነው፡፡
በ1990ዎቹ መንግስትን በሃይል ለማውረድ በዲያስፖራው ውስጥ ቀንደኛ አንቀሳቃሽ ሆነው ገንዘብ ሲሰበስቡ እና ድንጋይ ሲያስወረውሩ የነበሩ ሰዎች ዛሬ ለልማት እናስተባብራችሁ ሲሉንም እንዴት? እና ለምን? ብሎ መጠየቅ ተገቢ ነው፡፡
እንዲህ አይነት ሰዎች ትክክለኛውን የልማት መስመር መርጠው በሃገራቸው ልማት ለመሳተፍ እና ለማልማት የሚከለክላቸው ባይኖርም ለማስተባባር ግን ብቁ ናቸው ማለት አይቻልም፡፡
ለዚህም ነው ጥንቃቄ ያስፈልጋል የምለው፡፡ እንዲህ አይነቶቹ ከምስኪኑ ዲያስፖራ የቻሉትን ያህል ለመዝረፍ ብቻ ሳይሆን ከዘረፉም በኋላ ሌላው ነገ በኔ ብሎ ከልማቱ እንዲሸሽ ለማድረግ የሚሰሩ ናቸው፡፡
ይህንን ቀድሞ በማወቅና በመረዳት ደግሞ ዲያስፖራው ራሱ ጠያቂ እና ለጥቅሞቹ ታጋይ መሆን አለበት፡፡ በዲያስፖራው ውስጥ ሲፈጠሩም ስህተት ፈጣሪዎችን ዲያስፖራው በራሱ መታግል አለበት፡፡
እዚህ ላይ ሁላችንም መረዳት ያለብን ነገር በሃጋችንም ሆነ በራሳችን ግል ጉዳይ ላይ የሆነ ነገር ስናገኝ የሚሞቀን ትንሽ ችግር ሲፈጠር ደግሞ ደብሮን ቆፈን የሚይዘን መሆን የለብንም፡፡ አስቡት እንግዲህ ኢንቨስት ማድረግ ሲባል ፍላጎት ብቻውን ወደ ተጠቃሚነት አይወስድም፡፡ ካፒታል ማፍሰስ፣ የሰው ሃይል ማስተዳደር፣ መገንባት፣ ማምረት ወይም አገልግሎት መስጠት የሚሉ እልህ አስጨራሽ ተግባራት አሉት፡፡ ለነዚህ ተግባራዊነት የሚተጋ ሰው ደግሞ ገና ከጅምሩ ሚደክመው ከሆነ አስቸጋሪ ነው፡፡ ችግሮች ሲፈጠሩም እነ እንትና እንደሚሉት ጉዳዬን መንግስት በማድረግ ብቻ ለውጥ ማምጣት አይቻልም፡፡
ከዚህ አንጻር የዚህ የተጠቀሰው ድርጅት አባላት በዋናነት ጥቅማቸው ወይም ብራቸው በሚገባ አሁንም በመንግስት እጅ ያለ ቢሆንም ከመሰል ውዝግቦች ለመዳን ግን አስቀድሞ ሂደቱን መመርመር ያስፈልጋል፡
በውስጣችን ያሉ ችግር ፈጣሪዎችም በራሳችን መፍታት እና ታግለን መጣል ካልቻልን ፌስ ቡክና ዬቱዬብ ላይ የሚፈታ የኛ ችግር የለም፡፡
በነገራችን ላይ ይህንን የሰሞኑን “የኩራት በሃገር” ውዝግብንም ለጥላቻ ፖለቲካቸው ፍጆታ እንማን በምን ሁኔታ ሲያሟሙቁት እንደሰነበቱ ሁላችሁም ታዝባችኋል፡፡
ምንም እንኳን ጉዳዬ ከመንግስት ጋር ወይም ከድርጅቱ ጋር የሚያገናኜው ነገር ባይኖርም፣ “ወያኔ ብራችሁን ዘረፈ፣ ድሮም አርፋችሁ እንድትቀመጡ ነግረናችሁ ነበር” ሲሉም ተደምጠዋል፡፡
እዚህ ላይ የተባለውን እንደተባለ ሳያላምጡ ለሚውጡት እንተወውና ሂደቱን በጥሞና ለተመለከተው ግን መንግስት በመስራችነት ያልተመዘገቡትን (ከ11ዱ ፈራሚዎች ውጭ ያሉትን ማለቴ ነው) 189 ዲያስፖራዎች ገንዘባቸውን ጠበቀላቸው ወይስ ወሰደባቸው ብሎ ማየት ይጠቅቃል፡፡
ሲባል የነበረውን አሉባልታ እዚህ ላይ ብናመጣው “ከአንቀሳቃሾቹ ውስጥ እንድ ሁለቱ ገንዘቡን ከልማት ባንክ አውጥተው ወደ ግል አካውንታቸው ሊያስገቡ ሲሉ ተከለከሉ” የሚል ወሬ በሰፊው ተናፍሷል፡፡
ታዲያ እንዲህ ከሆነ መንግስት በራሳቸው በአክሲዬኑ መስራቾች ህጋዊ እውቅና ያልተሰጣቸውን አባላት ገንዘብ ጠበቀ እና ከመቀማት አዳነ ነው መባል ያለበት ወይስ ቀማ ነው የሚባለው? እንግዲህ በቂም በቀል የተነሱት ፖለቲከኞች ነን ባዬች መንግስት ቀማኛን ቢከላከልም ቀማኛ ከመባል አይድንም:: ደግነቱ ለህዝብ እንጅ ለቀማኛ የቆሙ ፖለቲከኞች እንደሆኑ አስቀድሞም ህዝቡ ያውቃልና የሚፈጠር ነገር የለም፡፡
በራሳቸው በመስራች አባላቶቻቸው የአሰራር ወይም መረጃ ክፍተት የተነሳ የሚወዛገቡ አካላት እንኳን ጥቅሞቻቸውን የማያጡበት እና መንግስትም ሂደቱን የሚቆጣጠርበት ህግና ስርዓት ስላለው ህግን የተከተለ ነገር ሁሉ ማንንም ስጋት ውስጥ እንደማይከት መረዳት ይቻላል፡፡
ከዚህ አንጻር ያነሳነው አክሲዬን ማህበርም ቢሆን አሰራሩን ተከትሎ የተበላሸም ካለ በማረም፣ ያጠፋም ካለ በመቅጣት የብዙሃኑን ዲያስፖራ ጥቅም ለማስከበር መንግስት እንደሚሰራ እምነታችን ነው፡፡ ከሁሉም ነገር በላይ ደግሞ አባላቱ ያዋጣችሁት ገንዘብ አሁንም በአስተማማኝ እጅ ላይ እንዳለ በማመን ትክክል አይደለም የሚባለውን ሂደት ሁሉ በማስተካከል ያለማችሁለትን ግብ ማሳካት አለባችሁ፡፡
በነገራችን ላይ ቀደም ብዬም እንዳልኩት ከእንደዚህ አይነቱ ሂደት በመማር ጥንቃቄ በማድረግ ወደ ልማት ስራ ለመግባት የሚያስችሉ እና የዲያስፖራውን የመረጃ ክፍተት የሚሞሉ መድረኮች እየተፈጠሩ ነው፡፡በተለይም በዋሽንግተን የኢትዬጵያ ኤምባሲ ዲያስፖራው በግሉም፣ በጋራም ከውጭ ኢንቨስተሮችም ጋር በመሆን ወደ ኢንቨስትመንት እንዲገባ ከመቸውም ጊዜ በላይ ወገቡን አስሮ እየሰራ ይገኛል፡፡
ቀደም ባሉት ፕሮግራሞቻችን እንደገለጽንላችሁ በተለይም አምባሳደሩ በተለያዬ ስቴቶች በመንቀሳቀስ ዲያስፖራውን የማወያየት ተግባር ሲያከናወኑ ቆይተዋል፡፡ በዚህም ሳይወሰኑ ጉዳዬ የሚመለከታቸውን ዲፕሎማቶቻቸውን መድረኮችን እንዲፈጥሩ በማድረግ በርካቶችን በሃገራቸው ልማት ላይ ለመሳተፍ ሰርተዋል፡፡
ከምንም ነገር በላይ እዚህ ላይ መነሳት ያለበት የመንግስትና ሃገርን ፍላጎት እና ተጨባጭ እውነታዎች ተቀራርቦ በመወያየት የሚመጣው ለውጥ ከፍተኛ ነው፡፡ መወያየት ሲጀመር መተማመን፣ መተማመኑ ደግሞ መደጋገፍ እና ለውጥ ማምጣትን እንደሚፈጥር እሙን ነው፡፡
በቅርቡም ራሳቸው አምባሳደር ግርማ ብሩ ወደ ሂዬስተን ቴክሳስ በማምራት በዚያ ከሚኖሩ በርካታ ኢትዬጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዬጵያዊያን ጋር በሃገራቸው ጉዳይ ላይ ምክክር አድርገዋል፡፡ በዚያ መድረክ በወቅታዊ የሃገራችን ጉዳይ ላይ ግልጽነት ከመፍጠር ባሻገር ዲያስፖራው ወደ ኢንቨስትመንት የሚያስገባውን ምቹ ሁኔታ እና ጥቅሞቹን በተመከተ ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተው ውጤታማ ስራ ሰርተዋል፡፡
ዛሬ ላይ ወደ ሃገራችን ሄደው ኢንቨስትመንት ውስጥ የሚሰማሩት ኢትዬጵያዊያን ቁጥር የሃገራችን ሰላም እና እድገት ስበቱ ጠርቷቸው እንደሆነ ግልጽ ነው፡፡ ዛሬ ላይ ደግሞ ኤምባሲው እንዲህ አቅዶ ሲሰራበት ቁጥሩ በዚያው መጠን እንደሚጨምር እያየነው ነው፡፡
እናም ኤምባሲው ለሃገራችን ከውጭው አለም ጋር ለመገናኜት ያለን ድልድይ ብቻም ሳይሆን በውጭ ለምንኖረውም የለውጥ በር ነውና የግልጽነት ጥያቄዎቻችን ከመመለስ ጀምሮ ሂደቱን እስከማስተባበር ድረስ ያለውን ተግባር በመጠቀም እንሳተፍ፣ እናልማ፣ እንለወጥ፣ እንለውጥ፣ መልእክታችን ነው፡፡

↧

‹‹ወገቤን ጠበቅ ያደረግኩት ራያ ቢራ እንዳይቋቋም ታጥቀው በመነሳት የፎከሩ ስለነበሩ ነው›› አቶ ዳዊት ገብረ እግዚአብሔር

$
0
0
‹‹ወገቤን ጠበቅ ያደረግኩት ራያ ቢራ እንዳይቋቋም ታጥቀው በመነሳት የፎከሩ ስለነበሩ ነው›› አቶ ዳዊት ገብረ እግዚአብሔር

ሪፖርተር ጋዜጣ ባወጣው እትሙ አንድ ሃገር ወዳድ ኢትዮጵያዊን እንግዳው አድርጎ ነበር፡፡ አጠቃላይ ጽሁፉን ስመለከት መገረሜን ተከትሎ ብዙ ነገር ወደ ሃሳቤ መጣ፡፡ እንግዳው አቶ ዳዊት ገብረ እግዚያህሔር ይባላሉ፡፡ የራያ ቢራ ከፍተኛ አክሲዬንን በመግዝት ምናልባትም በሃገራችን የአክሲዮን ገበያ ሪከርድ የሰበረ ግዥ ሳይፈጽሙ እንዳልቀሩ ተገንዝቤያለሁ፡፡
የራያ ቢራ እውን እንዲሆን ከፍተኛ ጥረት እያደረጉ ያሉት እኝህ ሰው በሌሎች በርካታ የኢንቨስትመንት ዘርፎችም ለኪሳቸው ሳይሆን ለህዝባቸው ትርፍ እየሰሩ መሆኑን ተረዳሁ፡፡ ለአመታት በውጭ ሃገር ሰርተው ያካበቱትን ገንዘብ ፈሰስ በማድረግ ከራስ ይልቅ ሃገርን የሚያስቀድሙ አቶ ዳዊትን አይነት ግለሰቦች ዛሬም ሃገሬ ባለማጣቷ ወገናዊ ኩራቴ ጨመረ፡፡
ግን ደግሞ እንዲህ ከራስ ይልቅ ለወገን የሚሉት ብቅ ብቅ ሲሉ ጋሬጣ የሚያኖሩ ስግብግብ ኪራይ ሰብሳቢዎች መኖራቸው በእርግጥ ለእድገት ሩጫችን መሰናክል፣ ለብልጽግናችን ከል መሆናቸው እሙን ነው፡፡ በዲያስፖራው መካከልም ከእድገት ይልቅ ውድቀት የሚናፍቃቸው ብዙ ናቸውና ከአቶ ዳዊት ተሞክሮ ብዙ ሊማሩ ይገባል ባይ ነኝ፡፡ ሃገር ከመዝረፍ እና ለኔ ከማለት ለእኛ ወይም ለወገኔ ማለት ምንኛ ቁርጠኝነት ምንኛ ሃገር ወዳድነት መሆኑን ሪፖርተር ያስነበበውን ቃለ ምልልስ አንብበው እንዲረዱት እነሆ ሙሉውን ጽሁፍ አቅርበነዋል፡፡

‹‹ወገቤን ጠበቅ ያደረግኩት ራያ ቢራ እንዳይቋቋም ታጥቀው በመነሳት የፎከሩ ስለነበሩ ነው››

አቶ ዳዊት ገብረ እግዚአብሔር፣ የራያ ቢራ አክሲዮን ማኅበር ከፍተኛ ባለድርሻ
አቶ ዳዊት ገብረ እግዚአብሔር ይባላሉ፡፡ የ62 ዓመት ጐልማሳ ናቸው፡፡ ሰሞኑን የራያ ቢራ አክሲዮን ማኅበር ካፒታል ለማሳደግ በወሰነው ውሳኔ በግለሰብ ደረጃ ትልቁን አክሲዮን ለመግዛት ወስነዋል፡፡ ቀደም ሲል የ55 ሚሊዮን ብር አክሲዮን ገዝተዋል፡፡
ቀጥሎ ደግሞ አጠቃላይ ግዥውን ወደ 125 ሚሊዮን ብር ለማሳደግ ወስነዋል፡፡ ይህ ውሳኔ ሰሞነኛ መነጋገሪያ ነበር፡፡ ይህንን ያህል ገንዘብ ከየት መጣ? የሚል ጥያቄ እየተሰነዘረ ነው፡፡ ዓደዋ ተወልደው ዓደዋ ያደጉት አቶ ዳዊት በከፍተኛ የትምህርት ደረጃ በሶሻል ሳይንስ አድቫንስ ዲግሪ አላቸው፡፡ በመምህርነትም ሠርተዋል፡፡ ከዚያም ከ32 ዓመታት በፊት ከአስመራ ወደ ሱዳን ከዚያም አቡዳቢና ዱባይ ሄደው ነዋሪ ሆነዋል፡፡ የሀብት ምንጫቸውም የተገኘው እዚያው በነበሩት ወቅት እንደሆነ ይናገራሉ፡፡ የቢዝነስ እንቅስቃሴያቸውንና አሁን የደረሱበትን ደረጃ በተመለከተ ዳዊት ታዬ አነጋግሯቸዋል፡፡

ሪፖርተር፡- አስተዳደግዎን በአጭሩ ይንገሩኝ?

አቶ ዳዊት፡- የተወለድኩትና ያደጉት ዓደዋ ነው፡፡ ከቤተሰቦቼ እንደምሰማሙ በልጅነት ዘመኔ ፀባዬ የተለየ ነበር፡፡ ጥያቄ ታበዛ ነበር ይሉኛል፡፡ ያልገባኝን ነገር ደጋግሜ እጠይቃለሁ፡፡ ከፍ ካልኩ በኋላ በራሴ የምታዘባቸው ነገሮች ነበሩ፡፡ በአቅሜ መመራመር አበዛ ነበር መሰለኝ፡፡ አስፈላጊ ይሁን አይሁን ባላውቅም በልጅነቴ መጠጥ ጠጥቼ አላውቅም፡፡ ነገር ግን ሰው ሰክሮ አየሁ፡፡ ስካርን ለማወቅ በ12 ዓመቴ ጠጥቼ ወላጆቼ ፊት ሰከርኩ፡፡ ይህንን ያደረኩትም ሰው ከሰከረ የሚያደርገውን ነገር አያውቅም ለሚለው መልስ ለማግኘት ነው፡፡ ራሴን ሳትኩ፡፡ ያቺ ዓይኔን ጨፍኜ ፊሊተርና ጠጅ የጠጣሁባት በቅል የተሠራች መጠጫ ለታሪክ እስካሁን ድረስ አለች፡፡

ሌላው ሃይማኖት ብዙ አላጠብቅም እንደ ኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ አልጾምም፡፡ ይህ የሆነው ጐረቤታችን ያሉ ሙስሊሞች አጿጿምና ኢቫንጀሊካል ትምህርት ቤት ገብቼ ያየሁት ከኦርቶዶክስ አጿጿም ጋር ስለተምታታብኝ ነው፡፡ በአንድ ወቅት እናትና አባቴ ቤተ ክርስቲያን ሄደው ሲመለሱ እኔ ቁርሴን እንቁላል ስበላ ነበር፡፡ አባቴ እንዴት አትጾምም ብሎ ጮኸብኝ፡፡ እኔም ለምን እጾማለሁ አልኩት፡፡ እሱ የሚችለውን ሁሉ ሊያስረዳኝ ሞከረ፡፡ እኔ ደግሞ መጾም ካለብኝ እንደ አቶ አብዱ ልጆች ነው አልኩት፡፡ ተቆጣኝ፡፡ ከሁለት ዓመት በኋላ አባቴ ያኔ ጾምን በሚመለከት ያልከኝ ትዝ ይልሃል አለኝ፤ አዎ! አልኩት፡፡ ትክክል ነህ አለኝ፡፡ መጾም ከሁሉም ነገር መቆጠብ ነው አለኝ፡፡ እንዲህ ዓይነት ባህሪዎች ነበሩኝ፡፡ የራሴን መንገድ ነው መከተል የምፈልገው፡፡ በትዕዛዝ የምሠራው ነገር የለም፡፡ ከዩኒቨርሲቲ ከወጣሁ በኋላ አስተማሪ ሆንኩ፡፡ በመምህርነት የሚያዝህ ሥራህ ብቻ ነው፡፡ ነፃነት ሰጠኝ፡፡ ያው የትግራይ ሰው አብዛኛው የንግድ ባህሪ የለውም፡፡ በተለይ ክርስቲያኑ፡፡ ስለዚህ ወደ ቢዝነስ የሚያስገባኝ ነገር አልነበረም፡፡ ግን ሁሉም እንደሚያውቀው ሕይወት ውሳኔ አላት፡፡ የትግሉ ሁኔታ ሲጀመር ሁኔታዎች ምቹ አልነበሩም፡፡ ጐንደርና አዲስ አበባ ሠርቻለሁ፡፡ ያለንበት ሁኔታ ጥሩ አልነበረም፡፡ ገዳይህና ወዳጅህ አይታወቅም፡፡ ከአዲስ አበባ ወደ ሰሜን ተቀየርኩ፡፡ መጨረሻ አስመራ ተመደብኩ ከዚያም እ.ኤ.አ. በ1979 መጨረሻ ወደ ሱዳን ገባሁ፡፡

ሪፖርተር፡- ክትትል ነበረብዎት? ብዙ ችግር እንደነበር ገልጸውልኛል፡፡ ከአስመራ ወደ ሱዳን እንዴት ሄዱ?

አቶ ዳዊት፡- በጣም አስቸጋሪ ነበር፡፡ አስመራ በዚያን ጊዜ በወታደር የተከበበች ነበረች፡፡ የሚወጣና የሚገባ የለም፡፡ ግን አንዳንድ የውስጥ ሥራዎች ነበሩ፡፡ ያኔ የሕወሓት አባል ነበርን፡፡ ከኤርትራ ነፃ አውጭ ታጋዮች ጋር ግንኙነት ነበረን፡፡ ያኔ የደርግ አፋኞች ነበሩ፡፡ ሰው እየገደሉ መጣል ነው፡፡ በወቅቱ ጥብቅ ቁጥጥር ይደረግባቸው የነበሩት የትግራይ ተወላጆች ነበሩ፡፡ ሻዕቢያዎች እኔን ለማስወጣት ሁለት ሦስት ጊዜ ሙከራ አደረጉና ነገሮች ረገብ ሲሉ ይተውታል፡፡ በመጨረሻ ላይ ግን መውጣቴ ግድ እንደሆነ ተነገረኝ፡፡ ለመውጣት ደግሞ የተፈጠረው ዘዴ ከገጠር ወደ ከተማ አትክልት የሚያመላልስ ጋሪ ነበርና ከእነርሱ ጋር የምሠራ መስዬ ነው የወጣሁት፡፡ እዚህ ላይ እስካሁን መልስ ያላገኘሁለት ነገር አለ፡፡ በዚያ ሁኔታ ስወጣ ጠባቂዎቹ አውቀው ወይስ ሳያውቁ ነው ያሳለፉኝ? ለሚለው ጥያቄ መልስ አላገኘሁም፡፡ ምክንያቱም ይፈትሻሉ፡፡ ለእኔ የተነገረኝ ግን ዝም ብለህ ጋሪው ላይ ተኛ ተብዬ ነው፡፡ ፍተሻው ላይ ስንደርስ ጠባቂዎቹ እየወሰዱኝ ያሉትን ሰዎች ያ ሰውዬ ማነው ብለው ጠየቁ፡፡ እነሱም ‹‹ወንድማችን ይሰክራል ይጠጣል›› ብለው ሲነግሩዋቸው እለፉ አሉን፡፡ ይህ እንግዲህ ኮድ ሊሆን ይችላል፡፡ እኔ እንጃ፡፡

ሪፖርተር፡- በወቅቱ ወደ ሱዳን ለመውጣት ፍላጐት ነበረዎት?

አቶ ዳዊት፡- አዎ! የሕይወት ጉዳይ ነው…አፋኞች ነበሩ፡፡ ብዙ አስቸጋሪ ሁኔታ ነበር፡፡ መውጣቴ ግድ ነበር፡፡ የትግራይ እንቅስቃሴ እየተጋጋለ የመጣበት ወቅት ስለነበር ቀለበት ውስጥ ገብተናል፡፡ ብዙ ታሪክ አለው፡፡

ሪፖርተር፡- የትግሉ ተሳታፊ ነበሩ? አክቲቭ ነበሩ?

አቶ ዳዊት፡- በአጭሩ ነበርኩበት፤ በተሳትፎዬ ጉዳይ አክቲቭ ነህ አይደለህም ለሚለው መለኪያውን አላውቅም፡፡

ሪፖርተር፡- ሱዳን ከገቡ በኋላ ምን አደረጉ? ከዚህስ ሲነሱ ሱዳን ከገቡ በኋላ ለመሥራት አስበውት የነበረ ነገር አለ?

አቶ ዳዊት፡- በጣም የሚገርመኝና እግዚአብሔርን የማመሰግንው ከመጀመሪያው ጀምሮ ለሚሰጠኝ ዕድል ነው፡፡ ብዙ አጋጣሚዎች አሉኝ፡፡ ከሞት የተረፍኩበት ጊዜ ብዙ ነበር፡፡ ደግነቱ ከአስመራ እንደወጣሁ ጉዞዬ ብዙም ችግር አልነበረውም፡፡ ካርቱም ገባሁ፣ እስከዚያ በሕይወት መቆየቴም ዕድል ነው፡፡ ካርቱም ሕወሓት ጽሕፈት ቤት ተወሰድኩ፡፡ እዚያ እያለሁ ከአንድ ዘመዴ ጋር ተገናኘን፡፡ የእሷ ባልና በሱዳን የዩናይትድ ዓረብ ኤምሬትስ አምባሳደር ጓደኛሞች ነበሩ፡፡ እሷም የት መሄድ ትፈልጋለህ ስትለኝ ከዚህ አገር መውጣት እፈልጋለሁ አልኳት፡፡ የመጀመሪያ ዓላማዬ አሜሪካ መሄድና መማር ነበር፡፡ እሷ ደግሞ አቡዳቢ ልላክህ ወይ አለችኝ፡፡ ስለአገሩ ባላውቅም እሺ አልኳት፡፡

ፓስፖርት አልነበረኝም፡፡ የኢትዮጵያ ፓስፖርት ተሠርቶ ተሰጠኝ፡፡ ከሁለት ሳምንት በኋላ አቡዳቢ ገባሁ፡፡ ይህም ዕድል ነው፡፡ ወደአቡዳቢ ስጓዝ አጠገቤ የነበረ ሱዳናዊ የት ነው የምታርፈው ሲለኝ እንግዳ ስለሆንኩ ሆቴል አርፋለሁ አልኩት፡፡ አሁን ጨለማ ስለሆነ ቤት ልውሰደህ ከዚያ ነገ የማውቃቸው ኤርትራውያን ስላሉ እነሱን አገናኝኃለሁ አለኝ፡፡ እሺ ብዬው በማግስቱ አንድ ኤርትራዊ ቤት ወሰደኝ፡፡ ልጆች ካላት ኤርትራዊት ጋር አገናኘንና ባሏን መጠበቅ ጀመርን፡፡ ባሏ ሥራ ነበር፡፡ ስሙን ሰምቻለሁ፡፡ መጣ፡፡ አስገራሚ ነገር ተፈጠረ፤ ሰውዬው አብሮ አደጌና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አብረን የተማርን ሆኖ ተገኘ፡፡ ይህ በሆነ በሦስተኛ ሳምንቱ አንድ ጋዜጣ ላይ አቡዳቢ ናሽናል ኦይል ካምፓኒ የሚባል በጋዜጣ የሥራ ማስታወቂያ አውጥቶ ነበርና ለመወዳደር ሄድኩ፡፡ ብዙ ተፈታኞች ቢኖሩም ከሚፈልጉት ሁለት ሰዎች አንዱ ሆኜ ተቀጠርኩ፡፡ እንግዲህ እየው በጥቂት ወራት ሁሉም ነገር ተሳካልኝ፡፡ ከዚህ የበለጠ ምን ዕድል አለ?

ሪፖርተር፡- ወደዋናው ጥያቄዬ ልመልስዎ ወደ ቢዝነስ ዓለም እንዴት ገቡ?

አቶ ዳዊት፡- እዚያ እያለሁ ሁሉም የሚያወራው ስለ ቢዝነስ ነው፡፡ ከድብቅ ስሜቴ ጋር የተያያዘ ይመስለኛል፡፡ አቡዳቢ ያሉት ኤርትራውያንና ጥቂት ኢትዮጵያውያን ተቀጥረው ነበር የሚሠሩት፡፡ በዚህ መሀል ትልቅ ዕድል የገጠመኝ በተቀጠርኩበት ኩባንያ የምሠራው በሽፍት መሆኑ ነው፡፡ 24 ሰዓት የሚሠራ ነው፡፡ ግን ሁለት ቀናት ብሠራ ለሚቀጥሉት ሁለት ቀናት ዕረፍት ነኝ፡፡ ግማሹን ቀን ብሠራ ግማሽ ቀን ዕረፍት ነኝ፡፡ ያኔ በዚህ አጋጣሚ ሁለት የፋይናንስ ተቋማት ውስጥ በትርፍ ጊዜዬ የመሥራት ዕድል አገኘሁ፡፡ አንደኛው የኢንሹራንስ ሌላው ደግሞ የፋይናንስ ድርጅት ነው፡፡ እነዚህ ኩባንያ የምሥራው ሥራ ደግሞ ሌላ መንገድ ፈጠረ፡፡ አንዱ ሥራዬ ብድር ለመስጠት ተበዳሪውን ማጥናት የሚል ነው፡፡ ለዚሁ ሥራ ወደተለያዩ ድርጅቶችና ሱቆች ሄጄ ባለቤቶቹን የሚያስፈልጉ ጥያቄዎችን ጠይቄ ሪፖርት ማቅረብ ነው፡፡ ብዙዎቹ ምንም ዓይነት ትምህርት የሌላቸው ናቸው፡፡ የፓኪስታንና የህንድ ዜጐች ይበዙባቸዋል፡፡

ግን ካፒታላችሁ ምን ያህል ነው ስትላቸው መልሳቸው ያስደነግጣል፡፡ እንዴት ጀመራችሁት ስላቸው ከጓደኛዬ የተወሰነች ተበድሬ እኔ ጋ ያለችውን ጨምሬ ነው ሥራ የጀመርኩት ይላሉ፡፡ የሚያገላብጡት ካፒታል ግን በሚሊዮኖች ነው፡፡ ይኼኔ ነው ራሴን መጠየቅ የጀመርኩት፡፡ እነዚህ ሰዎች እንዲህ ከሠሩ እኔስ የማልሠራበት ምክንያት ምንድነው ብዬ ተነሳሁ፡፡ በግሌ የምሠራውን ሥራ ሳስብ አንድ የ‹‹ሜንቴናንስ›› ሥራ ታሰበኝ፡፡ በዚህ ሥራ መሥራት ቀላል ሆኖ አገኘሁት፡፡ ግን በራሴ ፈቃድ ማውጣት አልችልም፡፡ ኩባንያ ውስጥ እየሠራሁ ሌላ ፈቃድ ማውጣት ስለማልችል ነው፡፡

በዚህ መሀል በጋዜጣ ላይ የሚሸጥ ‹‹ሜንቴናንስ›› ኩባንያ አየሁ፡፡ ሻጩን አገኘሁትና ተስማማን፡፡ ከዚያ በኋላ ግን ቢዝነሱ ከየት ይመጣል ለሚለው ጉዳይ መልስ ማግኘት ነበረብኝ፡፡ ይኼኔ አንድ ነገር አሰብኩ፡፡ እኔ የምሠራበት ኩባንያ ሠራተኞቹን የሚያኖርበት ብዙ ፎቆች አሉት፡፡ ለእነዚህ ፎቆች በየዓመቱ ጨረታ እያወጣ ለአንድ ዓመት ኮንትራት እየሰጠ ያሳድሳል፡፡ እንግዲህ አንድ ነገር መፍጠር አለብኝ ብዬ የኩባንያችንን የቢዝነስ ኃላፊ አውቀዋለሁና በጣም ለትልቅ ጉዳይ ዕርዳታውን እንደምፈልግ አጠንክሬ ነግሬው ቀጠርኩትና ተገናኘን፡፡ ደንግጦ ነበር፡፡ ሳገኘውም መጀመሪያ እንቢ እንዳትለኝ አልኩት፡፡ ያሰብኩትን ነገርኩት፡፡ ከአንድ ‹‹ሜንቴናንስ›› ኩባንያ ጋር ተስማምቻለሁና ከአንተ የምፈልገው ኮንትራት እንድትሰጠኝ ብቻ ነው አልኩት፡፡ ደንግጦ ከእኛ ጋር እየሠራህ የኩባንያውን ሥራ እንዴት እሰጥሃለሁ አለኝ፡፡ የጥቅም ግጭት ይፈጥራል አለኝ፡፡ ሚስጥሩ በእኔና በአንተ ይቅር አልኩት፡፡ ሚስጥሩን ከጠበቅህ ብሎ ፈቀደልኝና ሥራውን አገኘሁ፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ ጠቀም ያለ ገንዘብ አገኘሁ ያልኩት ያኔ ነበር፡፡

ሪፖርተር፡- በነገራችን ላይ ሲቀጠሩ የመጀመሪያ ደመወዝዎ ስንት ነበር? የኮንትራት ሥራውንስ ሠርተው ምን ያህል አገኙ?

አቶ ዳዊት፡- የመጀመሪያ ደመወዜ 3,500 ድርሃም ነበር፡፡ ወደ አንድ ሺሕ ዶላር አካባቢ ማለት ነው፡፡ በየዓመቱ ግን እያደገ መጥቶ ደመወዜ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሶ ነበር፡፡ የኦቨር ታይም ገቢም ነበረኝ፡፡ ከኮንትራቱ ሥራ የተገኘው ብዙ ነበር፡፡ ይህንን ያህል ልልህ አልችልም፡፡ በዚያን ወቅት ነበር ወርቅ፣ የአልማዝ ሰዓት፣ የመሳሰሉትንና ጀልባ ጭምር የገዛሁት፡፡ ይህ ከ25 ዓመት በፊት ነው፡፡ ወደ አራት ዓመት አካባቢ እንዲህ እየሠራሁ ከሦስት አራት ቦታ ገቢ እያገኘሁ ቆየሁ፡፡ ሦስት አራት ሥራ እየሠራሁ አሥር ዓመት ሞላኝ ማለት ነው፡፡ በአሥረኛ ዓመቴ እሠራባቸው ከነበሩት ኩባንያዎች በፈቃዴ ለቀቅኩና የራሴን ኤጀንሲ አቋቁሜ ከአሜሪካን ኢንሹራንስ ኩባንያ ጋር ሦስት ዓመት ሠራሁ፡፡ በዚህ ሥራዬ ብዙ ሽያጭ ሠራሁ፡፡ ብዙ ሽልማቶችም አገኘሁ፡፡ ኑሮዬና ገቢዬ ሲያድግ አሜሪካን ረሳሁ፡፡ እስከመጨረሻው እዚያ ለመቆየት ወሰንኩ፡፡ ወደ አገሬ እመጣለሁ ብዬ ወጣሁ፡፡ የመጀመሪያውን የግል አየር መንገድ [ጐሽ ኤርዌይስ] መሠረትኩ፡፡ ቆይቶ ግን ሥራውን እንዳልቀጥል እንቅፋቶች ተፈጠሩ፡፡ በዚያን ወቅት ሥራውን ትቼ አገሬ እሄዳለሁ ስላቸው አላመኑኝም፡፡ ሦስት ዓመት ጠብቀውኝ ነበር፡፡ ይህን ያህል ገቢ እያገኘህ እንዴት ትለቃለህ አሉኝ፡፡ እዚህ ኢትዮ ግሎባል የሚባል ኩባንያም አቋቁሜ ነበር፡፡ ከዚያ ወደ ዱባይ ተዛወርኩ፡፡ ሌሎች ሥራዎችም ሠራሁ፡፡

ሪፖርተር፡- በጐሽ ኤርዌይስ ምን ያህል ከስረዋል?

አቶ ዳዊት፡- ይህንን ያህል ከሰርኩ ማለቱ ምናልባት ብዙ ላይጠቅም ይችላል፡፡ መገመቱ የሚሻል መሰለኝ፡፡ ምክንያቱም ለሦስት ፓይለቶችና ለአምስት ግራውንድ ቴክኒሻኖች ለዓመት ያለሥራ ደመወዝ ከፍለናል፡፡ አውሮፕላኑ የቆመበትንም ኪራይ እየከፈልን ነበር፡፡ ሌሎች ወጪዎችም አሉ፡፡ ዋናው ኪሳራ ግን አውሮፕላን ሲቆም የሚያመጣው ጣጣ ነው፡፡ አንድ ሁለት ጊዜ ላንዲንግ ጊር የሚባለውን መቀየር ነበረብን፡፡ ምክንያቱም ዝም ብሎ ስለሚቆም መሥራት ያቆማል፡፡ ስለዚህ ይህንን ወጪ መገመት እንጂ ይህንን ያህል ነው ለማለት አይቻልም፡፡ ዋናው ነገር ግን ጐሽ ኤርዌይስን መመሥረቴ ሌላ ቢዝነስ ለመክፈት መንገድ ከፈተልኝ፡፡ የእኛ አየር ኃይል የተለያዩ የመለዋወጫ ዕቃዎች ይፈልግ ነበርና እነዚህን ዕቃዎች ለማቅረብ ጥያቄ ቀረበልኝ፡፡ ከመለዋወጫ ዕቃ አቅራቢዎች ጋር ግንኙነት ፈጠርን፡፡ መለዋወጫዎቹ ከሁለት የተለያዩ ቦታዎች የሚገኙ ናቸው፡፡ አንደኛው የምዕራባውያን ምርቶች ናቸው፡፡ ሌላው MI 17፣ MI 24… የሚባሉ የሩሲያ ሔሊኮፕተሮች ናቸው፡፡ በዚሁ መሠረት ለተወሰነ ጊዜ አየር ኃይሉ የሚፈልጋቸውን የመለዋወጫ ዕቃዎች ስናቀርብ ቆየን፡፡ ይህ ሥራ ደግሞ ከመለዋወጫ አምራቾች፣ እንዲሁም ከሔሊኮፕተርና አውሮፕላን አምራቾቹ ጋር እንድገናኝ አደረገኝ፡፡ በዚሁ መሠረት አምራቾቹን ወክዬ የመሥራት ዕድል አጋጠመኝ፡፡ ሥራው በመለዋወጫ ዕቃዎች ነበር የተጀመረው፡፡ ከዚያም ሔሊኮፕተርና አውሮፕላን ወደማስተዋወቅ ተሸጋገረ፡፡

ሪፖርተር፡- እነዚህ ወኪል ሆነው ይሠሩላቸው የነበሩ የሔሊኮፕተርና የአውሮፕላን አምራቾች የየት አገር ኩባንያዎች ናቸው? እነዚህን ምርቶች እንዴት ለማሻሻጥ ቻላችሁ?

አቶ ዳዊት፡- አንደኛው የአሜሪካ ሴስና የሚባለው ኩባንያ ነው፡፡ ሁለተኛው ሔሊኮፕተሮችን በተመለከተ ደግሞ እንሠራ የነበረው ከሩሲያ ኩባንያዎች ጋር ነው፡፡ በተለይ የሔሊኮፕተሩን ሥራ በጀመርን በጥቂት ጊዜ ልዩነት አጋጣሚ ሆኖ አንድ የአፍሪካ አገር የተለያዩ ሔሊኮፕተሮችን ይፈልግ ስለነበር፣ ይህንኑ ለማቅረብ እጅግ በጣም ከባድና ውስብስብ ሁኔታዎችን አልፈን ሸጥን፡፡ ሥራው በጣም ከባድ ነው፡፡ ይህንን ሽያጭ ለማጠናቀቅ ከመጀመሪያው ድርድር እስከ ርክክቡ ድረስ ወደ አራት ዓመት ፈጀብኝ፡፡ ይህ ትልቅ ሥራ ወደተግባር ከመለወጡ ቀደም ብሎ የተፈጠረ አጋጣሚ ነበር፡፡ ይኸውም የሮተሪ ክለብ አባል ነኝና ወላጅ ያጡ ልጆችን በተለይ በኤችአይቪ ወላጆቻቸውን ላጡ ልጆች ዕርዳታ ለማሰባሰብ ፕሮግራም ነበር፡፡ በአገራችን በዚያን ወቅት መንግሥት ስለኤችአይቪ ብዙም አይልም ነበር፡፡ መድኃኒትን በሚመለከት የዓለም ባንክ የ500 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ እሰጣለሁ ብሎ ስለነበር አጋጣሚውን በመጠቀም በቀጥታ ወደ መድኃኒት አቅራቢነት ተሸጋገርኩኝ፡፡ ለዚህም ኩባንያ አቋቋምኩኝ ብዙ ሥራ ሠራን፡፡ ከዚህ አንፃር የቢዝነስ ሥራን እንዴት አሰብከው ላልከው እገባለሁ ብዬ አይደለም፣ ከወላጅ የወረስኩትም ነገር የለም፡፡ በውስጤ የነበረው ነፃ የመሆን ስሜትና ምናልባት በሄድኩበት አገር ያጋጠመኝ ሁኔታ ነው ወደ ቢዝነስ የወሰደኝ፡፡

ሪፖርተር፡- አሁን በምን ዓይነት ሥራ ላይ ነዎት?

አቶ ዳዊት፡- አንድ ነገር ልንገርህ በእንዲህ ዓይነት ቢዝነስ ተሰማራሁ ማለት በቢዝነስ ዓለም አይቻልም፡፡ ለምን ካልከኝም ነገ የሚመጣውን አላውቅም፡፡ ትናንትና ሥሠራ የነበረው ሥራ ዛሬ ላይሆን ይችላል፡፡ ዛሬ የምሠራው ነገ ላይሆን ይችላል፡፡ ቀደም ብዬ እንደጠቀስኩልህ እኔ እንኳን ስንት ሥራ ውስጥ ገብቼ ነበር፡፡ አሁን ባለው ደረጃ እዚህ እየሠራሁ ያለሁት የሜዲካል አቅርቦት ነው፡፡ ይህ ሥራ ቀጣይ ይመስለኛል፡፡ ሁለተኛው የተለያዩ ‹‹አዶ›› (ብዙ ጊዜ ሳታባክን የሚሠሩ) ቢዝነሶች አሉ፡፡ አጋጣሚው ተገኝቶ የሚገባባቸው ቢዝነሶች አሉ፡፡

ሪፖርተር፡- ለምሳሌ?

አቶ ዳዊት፡- ጨረታ ሊሆን ይችላል፡፡ ሔሊኮፕተሮችን በተመለከተ ደግሞ በየወሩ በስድስት ወሩ የሚመጣ ቢዝነስ አይደለም፡፡ ‹‹አዶ›› ብለን የምንጠራው አንዱ እሱ ነው፡፡ ምክንያቱም ግለሰብ ሳይሆን መንግሥት ነው የሚገዛው፡፡ መንግሥት ሲገዛ ደግሞ በሁለት ዓመት አንዴ ሊገዛ ይችላል፡፡ ሲገዛ ግን ከበድ ያለ ቢዝነስ ነው የሚሆነው፡፡ በአንድና በሁለት ቀን የምትጨርሰው ቢዝነስም ላይሆን ይችላል፡፡ ቅድም እንዳልኩህ እንዳለፈው ጊዜ አራት ዓመት አይፍጅ እንጂ እንሠራለን፡፡

ሪፖርተር፡- በነገራችን ላይ በዱባይ ያለው ሥራዎ አሁንም በመካሄድ ላይ ነው? ኩባንያዎቹ ሥራ እየሠሩ ነው? ስንት ናቸው?

አቶ ዳዊት፡- ዱባይ ያሉት ሁለት ኩባንያዎች ናቸው፡፡ አንደኛው ስካይ ቦርድ ቴክኖሎጂ ይባላል፡፡ ሁለተኛው ሜዲካል ፋርማ ብለን የምንጠራው ኩባንያ ነው፡፡ ይህ ኩባንያ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለተለያዩ የአፍሪካ አገሮች የሚሠራ ነው፡፡ ዱባይ ያለው ቢሮ የአፍሪካ ብቸኛ ወኪል ነው፡፡ በተለይ ለሁለት ዓይነት ምርቶችን በብቸኝነት እንሠራለን፡፡ ከተለያዩ የመድኃኒት አምራቾች ጋር ተዋውለን በኤጀንትነት እንሠራለን፡፡

ሪፖርተር፡- አዲስ አበባ ያለው እንደ ቅርንጫፍ የሚታይ ነው ማለት ነው?

አቶ ዳዊት፡- እንደ ቅርንጫፍ ነው የሚታየው፡፡ ኬንያም አለ ወደሌሎች የአፍሪካ አገሮችም እየተስፋፋ ነው፡፡

ሪፖርተር፡- በአሁኑ ወቅት በዓመት የሚያገላብጡት ካፒታል ምን ያህል ይሆናል?

አቶ ዳዊት፡- በሁለት መንገድ ይህንን ጉዳይ ባልመልሰው ደስ ይለኛል፡፡ ቅድም እንዳልኩህ አጋጣሚ ቢዝነሶች አሉ፡፡ በሕይወት ዘመን አንዴ ብቻ ሊሆኑ የሚችሉ ቢዝነሶች አሉ፡፡ ዓመታዊ መገላበጡ ይህንን ያህል ነው ልትል የምትችለው ዓይነት አይደለም፡፡ ለምሳሌ ፋብሪካ ቢሆን በሙሉ አቅሙ ይህንን ያህል ቢያመርት ይህንን ይህል ሊገኝ ይችላል ሊባል ይችላል፡፡ እንደኛ ዓይነት ቢዝነስ ግን እንዲህ ልትለው አትችልም፡፡ እግዚአብሔር ይመስገን አሠራራችንም ትንሽ ለየት ይላል፡፡

እዚህም እዚያም የምንዘል አይደለንም፡፡ በትኩረት ነው የምንሠራው፡፡ ሥሠራ ደግሞ እርግጠኛ የምሆንበትን ነገር ነው፡፡ ሁለተኛ ገንዘብ አይደለም የምመለከተው፡፡ ሥራውንና ውጤቱን ነው፡፡ አንድ ነገር ልንገርህ፡፡ የዛሬ አሥር ዓመት ገደማ አፍሪካ ኤንድ አስተርን የሚባል ኩባንያ ዩናይትድ ዓረብ ኤምሬትስ ውስጥ አለ፡፡ ኩባንያው ለአፍሪካና ለመካከለኛው ምሥራቅ መጠጦች የሚሸጥ ነው፡፡ አውቃቸው ስለነበር የጆኒ ዎከር ውስኪ ኤጀንትነት እንስጥህና ኢትዮጵያ ውስጥ ፕሮሞት አድርግልን አሉ፡፡ እኔ ደግሞ አይሆንም አልኳቸው፡፡

ሪፖርተር፡- ለምን?

አቶ ዳዊት፡- ምክንያቱም ከእኔ መርህ ጋር ስለማይሄድ ነው፡፡ መጠጥ ሸጬ፣ ውስኪ ሸጬ ሀብታም መሆን አልፈልግም፡፡ ይህንን እንደ አንድ ምሳሌ ነው የምነግርህ፡፡ ሌላው ጀባል አሊ የሚባል የሲጋራ ፋብሪካም ሮዝማንን በተመሳሳይ መንገድ እንድሠራላቸው ጠይቀውኝ ነበር፡፡ ለዚህም የሰጠሁት መልስ አይሆንም ነው፡፡

ሪፖርተር፡- የውስኪ አከፋፋይ አልሆንም ብለውኛል፡፡ አሁን ደግሞ የራያ ቢራ ዋነኛ ባለድርሻ መሆንዎ ይታወቃልና አሁን ከጠቀሱልኝ አመለካከት ጋር አይጋጭም?

አቶ ዳዊት፡- በጣም ትልቅ ልዩነት አለው፡፡ ውስኪ ብሸጥ ትርፉ የእኔ እንጂ ለሌሎች የሚሰጠው ጥቅም የለም፡፡ ገንዘብ ብቻ ማግኘት ነው የሚሆነው፡፡ የውስኪ ፋብሪካ ልናቋቁም ነውና አክሲዮን ግባ ብባል ምናልባት ላስብበት እችላለሁ፡፡ እንዲህ ስል የማየው ነገር አለ፡፡ ውስኪ እንዴት ነው የሚሠራው? ከምንድን ነው የሚሠራው? ለምን ያህል ሰዎች የሥራ ዕድል ሊፈጥር ይችላል? የሚለው እንዳስብ ያደርገኛል፡፡

ሪፖርተር፡- ወደ ራያ ቢራ ጉዳይ እንግባ፡፡ የራያ ቢራ አክሲዮን ማኅበርን እንዴት ለመቀላቀል ቻሉ? በተለይም በኢትዮጵያ የአክሲዮን ኩባንያዎች ታሪክ በግለሰብ ደረጃ ትልቁን አክሲዮን እስከመግዛት ደርሰዋልና ወደዚህ ውሳኔ የደረሱት እንዴት ነው?

አቶ ዳዊት፡- ወደ ራያ ቢራ ለመግባት ከማሰቤ በፊት ውጭ አገር ያከማቸሁት ገንዘብ አገር ውስጥ መዋል አለበት የሚል የጠነከረ አቋም ነበረኝ፡፡ ወደ አገር መምጣት አለበት፡፡ ወደ አገር መምጣት ካለበት በቅድሚያ የታየኝና ያሰብኩት ግብረ ሰናይ ሥራ መሥራትን ነበር፡፡ ለዚህም የሚሆን ፈቃድ አውጥቻለሁ፡፡ ወጣቱ ራሱን የሚያሻሽልበት፣ የሚማርበትና ራሱን ችሎ ለአገር የሚጠቅምበት አንድ ሥራ ልፍጠር የሚል ነበር፡፡ ከእዚህ አቋሜ አንፃር መቀሌ ላይ 80 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ አንድ ፕሮጀክት ሠርቼ አቀረብኩ፡፡ ነገር ግን በትግራይ ክልል ድክመት ወይም ቀና አለመሆን ፕሮጀክቱ መሬት ሳይዝ ቀረ፡፡

ወጣቱ ራሱን የሚያሻሽልበት፣ በትምህርት ዕውቀት የሚያገኝበት፣ በሌላ በኩል ቋንቋችንን፣ ባህላችንንና ታሪካችንን የሚመለከት ምርምር የሚካሄድበት ተቋም ነው፡፡ ይህንን ሁሉ አጣምሮ የሚይዝ ፕሮጀክት በመቅረጽ አቀረብኩ፡፡ የመቀሌው ፕሮጀክት ቤተ መጻሕፍት፣ የአይቲ ማዕከል፣ የቋንቋ ኢንስቲትዩትና የመሳሰሉትን በመክፈት ወጣቱ ከከረንቡላና ከመሳሰሉት ቦታዎች ወደዚህ እንዲመጣ ለማድረግ ነው፡፡ መቀሌን ብታይ ወጣቱ ጊዜውን የሚያጠፋበት ቦታ ውስን ነው፡፡ ብዙ ጊዜውን የሚያሳልፍበት ቦታ የለውም፡፡ ይህንን ክፍተት በማየት ነው ፕሮጀክቱን የቀረጽኩት፡፡ ግን አልሆነም፡፡ ተቀባይነት አላገኘም፡፡

ሪፖርተር፡- ምን ያህል ጊዜ ይሆነዋል? ፕሮጀክቱ ያልተሳካበት ምክንያት ምንድነው? ይህ የሆነውስ መቼ ነው?

አቶ ዳዊት፡- በጣም የሚገርም ነው፡፡ ከፕሬዚዳንቱ ጀምሮ ይመለከታቸዋል ከተባሉት ጋር ሁሉ ተነጋግረናል፡፡ የፕሮጀክቱ ዝርዝር ሁኔታ ተሰጥቷቸዋል፡፡ በሐሳቡም ተስማምው ነበር፡፡ ፕሮጀክቱ የተቀረጸበትን ምክንያትም ከፕሮጀክቱ ፕሮፋይል ጋር ቀርቧል፡፡ እንግዲህ እዚያ ውስጥ ያልተመቻቸው ቃላት አሉ ማለት ነው፡፡

ሪፖርተር፡- ቃላት ሲባል ግልጽ አይደለም?

አቶ ዳዊት፡- ቃላት ሲባል መነሻው ምንድነው? የሚለው ነው፡፡ የፕሮጀክቱን ዓላማና አነሳስ ከፕሮጀክቱ ጋር አያያዤ ሰጥቻለሁ፡፡ ለምን እንዲህ ዓይነቱን ፕሮጀክት መሥራት እንደፈለግኩ ተቀምጧል፡፡ እንግዲህ አንተ ቤት ለመሥራት ከፈለግህ ለምንድነው ቤት የምትሠራው ብሎ ሰው ሲጠይቅህ መልሱ ከፀሐይና ከዝናብ ለመከላከል ትላለህ እንጂ ዝም ብለህ ቤት አትሠራም፡፡ ላትገባበትና ላትኖርበት ቤት አትሠራም፡፡ ይህንንም ፕሮጀክት ሥሠራ ዓላማው መገለጽ ነበረበት፡፡ እውነቱን ነው ያስቀመጥኩት፡፡ ለማንም ጐንበስ ብዬ አላውቅም፡፡ የራሴ እምነት አለኝ፡፡

ሪፖርተር፡- ነገሩን ግልጽ ያድርጉልኝ፡፡ የፕሮጀክቱ ተግባራዊ አለመሆን ምክንያቱ ቦታ በመከልከል ነው? ወይስ ሌላ ምክንያት አለ?

አቶ ዳዊት፡- የሆነውን ልንገርህ፡፡ ለፕሮጀክቱ ቦታ ምረጥ ተባለ፡፡ አምስት ስድስት ጊዜ ተመላልሼ ቦታውን መረጥኩ፡፡ ቦታው ነፃ መሆንና አለመሆኑ ይጠና ተባለ፡፡ ነፃ መሆኑ ተረጋገጠ፡፡ ከዚያ በኋላ እንፈራረም ተባልኩ፡፡ ለመፈራረም ሄድኩ፡፡ እዚህ ላይ በፕሮጀክቱ ፕሮፖዛል መሠረት ፕሮጀክቱ የሚመራው በቦርድ እንደሚሆን ገልጫለሁ፡፡

ምክንያቱም እንደ ግብረ ሰናይ ተቋም የሚታይ ነውና እኔ ከሞትኩም በኋላ ቢሆን ፕሮጀክቱ እንዲሸጥና እንዲለወጥ ስለማልፈልግ፣ በቦርድ ይተዳደር የሚል እምነት ስላለኝ ይህንኑ ፍላጐቴን የሚገልጽ አንቀጽ አካትቻለሁ፡፡ በቦርዱ የእኔ ወኪል የቦርድ ሊቀመንበር ይሆናል፡፡ ምክንያቱም ባለቤት ሊኖረው ይገባል፡፡ ሌሎቹ የቦርድ አባላት ግን የአስተዳደሩ ባለሙያዎች ይሆናሉ የሚል ነው፡፡ ወደ ፊርማው ጉዳይ ልመልስህ፡፡ ለፊርማ ስሄድ ሁለት አንቀጾች ተለውጠው ወይም ተጨምረው ጠበቁኝ፡፡ አንዱ የእኔን ኃላፊነት የሚመለከተው ነው፡፡ አቶ ዳዊት ፕሮጀክቱን ሠርተው ሲጨርሱ ለክልሉ አስተዳደር ያስረክባሉ ይላል፡፡ ሁለተኛው ላይ ደግሞ አቶ ዳዊት ፕሮጀክቱን ሲጨርሱ አስተዳደሩ ይረከባል ይላል፡፡ እኔ ደግሞ ይህንን አንቀጽ ከየት አመጣችሁት አልኳቸው፡፡ እነሱም በቃ እንዲህ ነው መሆን ያለበት ሲሉኝ ሁለት ጥያቄዎች ጠየቅኳቸው፡፡

ይኸውም ፕሮጀክቱን ሠርቼ ብሰጥ እንዴት ልታስተዳድሩት ነው? በየትኛውስ አቅም? ለፕሮጀክቱ የሚለውን በጀትስ ከየት የሚመጣ ነው? ስንት መደባችሁ? መልስ አላገኘሁም፡፡ ስለዚህ ዓላማዬን ታውቃላችሁ፡፡ ተነጋግራችሁ ደውላችሁ ንገሩኝ ብዬ መጣሁ፡፡ጉዳዩን በተመለከተ በስልክም በግንባርም ሄጄ ጠየቅኩ፡፡ ምንም መልስ አጣሁ፡፡ የሚሰማኝን ተናገርኩ፡፡ እኔ ሀብቴን ላፍስ ባልኩ እንዲህ ዓይነት ሁኔታ ከገጠመኝ ለሌላ ለኢንቨስትመንት የመጣውንስ እንዴት ልታደርጉት ነው ብዬ በግልጽ ተናገርኩ፡፡ ይህንን ፕሮጀክት ወደ ሌላ እወስዳለሁ ብዬ ተናገርኩ፡፡ ዓደዋ የምሠራው ሥራ ከዚሁ ጋር የተያያዘ ነው፡፡

ሪፖርተር፡- የዓደዋ ፕሮጀክት ምን ደረጃ ላይ ነው ያለው?

አቶ ዳዊት፡- የዓደዋ ፕሮጀክት እንቅስቃሴ ቆሟል፡፡ አንዴ በሙስና ይጣራ ይባላል፡፡ ቦታ አሰጣጡ ይታይ የሚል ነገርም አለ፡፡ ችግር አለበት እየተባለ ይገለባበጣል፡፡ ለሕዝብ የሚሠራ ሥራ ስለሆነ ነገሩ ቀላል አይሆንም፡፡ ምንም ቢሆን ግን እሠራዋለሁ፡፡ በነፃ ለምሠራው ሥራ ፈተናው በዛ፡፡

ሪፖርተር፡- ወደ ራያ ቢራ እንዴት ገቡ አላብራሩልኝም?

አቶ ዳዊት፡- ቀደም ብዬ በመቀሌ፣ በዓደዋና በአክሱም ስለምሠራቸው ሥራዎች ያነሳሁልህ ያለምክንያት አይደለም፡፡ ወደ ራያ ከመግባቴ በፊት እነዚህን ማዕከላት ለመገንባት ማቀዴን ለማስታወስ ነው፡፡ በመካከሉ ግን ከሌተና ጄኔራል ፃድቃን ገብረ ትንሳዔ ሕዝቡን ትንሽ ለማንቀሳቀስና ሥራ ለመፍጠር የቢራ ፋብሪካ ትልቅ አንቀሳቃሽ ስለሆነ ይህ ቢደረግ የሚል ሐሳብ መጣ፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝብ አይጠጣም ማለት አይደለም፡፡ የሆነ ሆኖ ይህ ከታሰበ የታሰበውን ነገር መጨረስ ይኖርብናል፡፡ ትግራይን እንደምታውቀው የተጐዳ ሕዝብ ነው ያለው፡፡ የትግራይ ሕዝብ የተጐዳው በሁለትና በሦስት ነገሮች ነው፡፡ ተፈጥሯዊ ጉዳት አለ፡፡ በሌላ በኩል የጦር አውድማ ሆኖ የቆየ ቦታ ነው፡፡ ከቀድሞ ነገሥታት ጀምሮ ቦታው የጦርነት ቦታ ነው፡፡

በሌላ በኩል ደግሞ አስተዳደራዊ ችግር አለበት፡፡ ራያም ትግራይ ውስጥ ነው፡፡ ሌላው ሕዝብ ችግር የለበትም ማለት አይደለም፡፡ ከዚህ አንፃር በቢራ ፋብሪካው ሥራ መፍጠር የምንችል ከሆነ እንግባበት ብዬ ገባሁ፡፡ ራያ ቢራን ስትመለከት ፈርጀ ብዙ ጥቅም የሚሰጥ ሥራ ይኖረዋል፡፡ አንደኛ የፋብሪካው ግንባታ ሒደት የሚፈጥረው የሥራ ዕድል አለ፡፡ ሁለተኛ የማከፋፈልና ብዙ ተያያዥ ሥራዎች አሉት፡፡ ገቢ ሲገኝ ሰዎች ቤት ሊሠሩ ይችላሉ፡፡ ስለዚህ ቢራ መመረቱን ብቻ አንይ፡፡ ሌላው ደግሞ ፋብሪካው የሚቋቋምበት አካባቢ ገብስ የሚበቅልበት ስለሆነ በአካባቢው ያሉ ገበሬዎች የቢራ ገብስ አምርተው ተጠቃሚ ይሆናሉ፡፡ ሦስተኛው የብቅል ፋብሪካም የማቋቋም ዕቅድ አለን፡፡ ይህ ደግሞ ለራያ ቢራ ብቻ ሳይሆን ለሌሎችም ሊሆን የሚችል ነው፡፡ ከዚያም ቀስ በቀስ የጠርሙስ ፋብሪካም የመገንባት ዕቅድ አለና ይህ ሁሉ ብዙ ጠቀሜታ ይሰጣል፡፡

ሪፖርተር፡- መጀመሪያ 55 ሚሊዮን ብር ከዚያም ከዚህ በላይ የሚሆን አክሲዮን እየገዙ ነው፡፡ ይህ ዕርምጃዎ ለብዙዎች አስገራሚ ሆኗል፡፡ በዚህን ያህል መጠን ለመግዛት ውሳኔ ላይ የደረሱበት የተለየ ምክንያት አለ?

አቶ ዳዊት፡- ይህንን ሁሉ ገንዘብ ለምን አስገባህ ለሚለው ጥያቄ ሁለት ነገሮች ማለት ይቻላል፡፡ አንደኛው እንደ አጋጣሚ ሆኖ ገንዘቡ አለ፡፡ ገንዘቡን ደግሞ ተበድሬ ያመጣሁት አይደለም፡፡ በነገራችን ላይ ገንዘብ ተበድሬ አላውቅም፡፡ በመርህ ደረጃ ባንክ ሄዶ መበደርን አድርጌው አላውቅም፡፡ ለማንኛውም አነሰም በዛ ገንዘቡ አለ፡፡ ወደ 32 ዓመት ገደማ ያጠራቀምኩት ገንዘብ ነው፡፡ ይህ ገንዘብ ቁም ነገር ላይ መዋል አለበት፡፡ በዚህን ያህል ብር አክሲዮን ስገዛ ደግሞ በዶላር የተላለፈ ነው፡፡

ሪፖርተር፡- የመጀመሪያው የ55 ሚሊዮን ብር አክሲዮን ግዥ በዶላር የተላለፈ ነው?

አቶ ዳዊት፡- አዎ! እንዲያውም የራያ ቢራ ጥንስስ ሲጀመር ለሥራ የሚያስፈልገው ገንዘብ ከውጭ በዶላር ነበር የሚከፈለው፡፡ የመጨረሻው የአክሲዮን ክፍያ ለራያ ሲገባ የተከፈለው በብር ቢሆንም ገንዘቡ የተላለፈው በዶላር ነው፡፡ ስለዚህ ክፍያው የተፈጸመው በዶላር ነው ማለት ይቻላል፡፡ ምክንያቱም እኔ አዲስ አበባ ገንዘብ የለኝማ፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ የምሠራው ካለ ወጪያችንን ከሸፈነልን ጥሩ ነው፡፡ ወደ ሁለተኛው ነጥብ ስሄድ ደግሞ መጀመሪያ ቃል የገባሁትን መፈጸም አለብኝ፡፡

ሪፖርተር፡- ቃል የተገባው ምንድነው?

አቶ ዳዊት፡- ያ ቃል ከሌተና ጄኔራል ፃድቃን ጋር ስንነጋገር አንዴ ከጀመርነው መጨረስ ይኖርብናል የሚለው ነው፡፡ ስለዚህ ዳዊት ማነው? ምን ያህል አለው? የሚለውን የሚያውቁት ሦስት ወገኖች ብቻ ናቸው፡፡ እነሱም እኔ፣ ባንኬና እግዚአብሔር ብቻ!!

ሪፖርተር፡- እንዲያው አሁን ምን ያህል ሀብት አለዎት?

አቶ ዳዊት፡- አቤት … አቤት …. (አይሰማም እንደማለት)

ሪፖርተር፡- አቶ ዳዊት ምን ያህል አላቸው የሚለው ጥያቄ ያለምክንያት የሚነሳ አይደለም፡፡ አንድ ሰው 55 ሚሊዮን ብር በጥሬ ከፍሎ እንደገና 70 እና 80 ሚሊዮን ብር ተጨማሪ አክሲዮን በአንድ ወር እከፍላለሁ ሲል ብዙዎችን ማስገረሙ አይቀርም፡፡

አቶ ዳዊት፡- ይኼ የለበስኩት ልብስ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪም እያለሁ የምለብሰው ልብስ ነው፡፡ ገንዘብ አለኝ ብዬ ሀብት አለኝ ብዬ ለማሳየት ሙከራ ያደረኩበት ጊዜ የለም፡፡ ሸራተን ጓደኞቼን ለማግኘት በሳምንት አንዴ መሄድ እችላለሁ፡፡ አንድ ጥግ እይዛለሁ፡፡ እዚያ ስቀመጥ ደግሞ ጓደኞቼን የማስቅበት ነገር አለ፡፡ አንድ ያስቀዳትን ብርጭቆ እያሽሞነሞነ ያቆያታል ይሉኛል፡፡

ሪፖርተር፡- መጠጥ አይጠጡም ማለት ነው?

አቶ ዳዊት፡- አልጠጣም፡፡ አልጠጣም ማለት ግን አልቀምስም ማለት አይደለም፡፡ ጓደኞቼን ብትጠይቅ አንድ ብርጭቆ ለመጠጣት ሰዓታት እወስዳለሁ፡፡ መኪኖች ይኖራሉ፡፡ አንድ አምስት ስድስት መርሰዲሶች ይኖራሉ፡፡ የምነዳው መርሰዲስ የቆየ ነው፡፡ እዩልኝ እወቁልኝ አልልም፡፡ ቃል ወደመጠበቅ ወዳልኩህ ልመለስ፡፡ ከጀመርነው መጨረስ አለብን የሚለው አቋሜ እንዳለ ሆኖ፣ በሌላ በኩል ደግሞ ራያ ቢራ እንዳይቋቋም ታጥቀው የተነሱ ነበሩ፡፡ እነማናቸው የሚለውን ነገር ተወው፡፡ እስቲ ሲቋቋም እናያለን ብለው የፎከሩ ነበሩ፡፡ ይኼኔ ነው እንግዲህ እኔ ወገቤን ጠበቅ እንዳደርግ ያደረገኝ፡፡ እዚህ ላይ ማወቅ ያለብህ ራያ ቢራ ሲጀመር አምስት ሚሊዮን ብር ነበር ያዋጣሁት፡፡ የሰጠሁትም አስተዋጽኦ ብዬ ነው፡፡ ቃል በቃል ያልኩት ከዚህ ትርፍ አልፈልግም ነው፡፡

ሪፖርተር፡- በአክሲዮን የማይታሰብ ትርፍ የማልወስድበት ይሁን እንደማለት ነው?

አቶ ዳዊት፡- ከማንኛውም ኢንቨስትመንት አሁን ካለውም ትርፍ ባላገኝ ግድ የለኝም፡፡

ሪፖርተር፡- አንድ የቢዝነስ ሰው ትርፍ የማይኖረውን ሥራ ይሠራል ብሎ የሚያስብ የለም እኮ?

አቶ ዳዊት፡- የለም፡፡ ነገር ግን የእኔ ዓላማ አለው፡፡ ለዚያ አካባቢ ሥራ ከፈጠረና ሰዎች ትንሽ መንቀሳቀስ ከቻሉ፣ ከዚያ ልጆቻቸውን ማሳደግ ከቻሉ ከዚህ በላይ ምን ትፈልጋለህ? ለእኔ ትርፍ ይኼ ነው፡፡ ገንዘብ ምን ያደርግልኛል? ገንዘብ ትርጉም ያለው ሥራ ላይ ካላዋልከው ምን ዋጋ አለው? ምናልባት እንዴት እንደምመገብ ብነግርህ ትደነግጥ ይሆናል፡፡ ብዙ ጊዜ እንዲያውም እዚህ ምሳ አልበላም፡፡

ሪፖርተር፡- ለምን?

አቶ ዳዊት፡- ገንዘብ ለመቆጠብ (እንደ ጨዋታ) እዚህ ምሳ አልበላም ያልኩህ ያለምክንያት አይደለም፡፡ ከበላሁ ትንሽዬ አምባሻ ከቢሮዬ ታች ካለች ሱፐር ማርኬት አስመጥቼ ነው፡፡ (እንዲያውም ልጋብዛችሁ ብለው ዘወትር እበላዋለሁ ያሉትን አንባሻ አዘዙ) ይቺን አንባሻ እኔ፣ ጸሐፊዬና ጓደኛዬ ተካፍለን በማር ቀብተን እንበላለን፡፡ እኔ ይህን በልቼ እውላለሁ፡፡

ሪፖርተር፡- እንዲህ የሚያደርጉበት ምክንያቱ ምንድነው?

አቶ ዳዊት፡- አንደኛው ለምግብ ብዙም አልጣደፍም፡፡ እናም ዛሬ ግን በአጋጣሚ ወዳጄ ምሳ ካልበላህ ብሎ ለክብሩ ስል በልቻለሁ እንጂ፣ ሳምንቱን ሙሉ የትም አልወጣሁም፡፡ ልታይ ብዬ በየምሽቱ ሸራተን መሄድ አይመቸኝም፡፡ አሁንም ወደቀድሞ ጥያቄህ ልመለስ ገንዘቡ አለ ብዬሃለሁ፡፡ ሁለተኛው በትዕቢት ራያ ቢራ ሲቋቋም እናያለን ያሉና አፋቸውን ሞልተው የተነሱትን አፋቸውን ማስያዝ ያስፈልጋል፡፡ ቀደም ብዬ እንዳልኩህ ከእኔ፣ ከባንክና ከእግዚአብሔር በስተቀር ማንም አያውቅም ያልኩህ ለዚህ ነው፡፡

በአምስት ሚሊዮን ብር ስጀምር ለትርፍ አልነበረም ያልኩህ ለዚህ ነው፡፡ ከአምስት ሚሊዮን ብር ስጀምር ብዙ ሰው በስሜት ሲነሳሳ ሳይ 10 አድርጌዋለሁ አልኩ፡፡ 10 ሚሊዮን ብር ለዳዊት ትልቅ ነገር ሆኖ የታያቸው ሊኖሩ ይችላሉ፡፡ በዚሁ መንገድ ስሄድ የሚፈለገውን ገንዘብ ለመሙላት ቦርዱ ሲጨናነቅ አንድ ነገር ሹክ አልኳቸው፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ በተገኘሁበት ስብሰባም የራያ ቢራ ጉዞ እንደሚቀጥልና ግድ የላችሁም ብዬ አክሲዮኔን ወደ 20 ሚሊዮን ብር ከፍ አደርጋለሁ ብዬ ስናገር ብዙ ሰው ደንግጦ ነበር፡፡ ሌላውንም ያበረታታል ብዬ ነው ያደረግኩት፡፡ ዳዊት እንኳን 20 ሚሊዮን ብር ይቅርና አምስት ሚሊዮን ብር አይኖረውም ብለው የተጠራጠሩ አይጠፉም፡፡ ይህ ነው እንግዲህ ተጋኖ ጭምር በጋዜጣ የወጣው፡፡ እኔ አልነበርኩም፡፡

ሪፖርተር፡- ወደ ቢሮዎ ስገባ ‹‹ዳዊት ጐልድ›› የሚል ኩባንያ ያለዎት መሆኑን የሚያሳይ ማስታወቂያ አይቻለሁ፡፡ ወደ ወርቅ ሥራ እየገቡ ነው? ሌላ ቢዝነስ አለዎት? የሕይወት መርህዎ ምንድነው?

አቶ ዳዊት፡- በቢዝነስ ዓለምም ሆነ በሕይወት በአጠቃላይ አንዱ ከአንዱ የሚለየው፣ አንዱ ሲራመድ ግራ ቀኙን እያየ ነው፣ አንዳንዱ ሰማይ ሰማይ እያየ ይሄዳል፡፡ ግራ ቀኙን ረግጦ የሚሄድ አለ፡፡ ስለዚህ እኔም ከአባቴም ሆነ ከቤተሰብ የወረስኩት የለም፡፡ ቢዝነስ አልተማርኩም፡፡ ከቢሮ ወደ ቤት ነው የምሄደው፡፡ እንኳን አሁን ይቅርና በትዳር ላይ በነበርኩበት ጊዜ ቅዳሜ ከሰዓት ገብቼ እሑድ አልወጣም፡፡ ይህንን እንደ መርህ የማየው ነው፡፡ ስለዚህ አሁንም ምን ዓይነት ሥራ ውስጥ ትገባለህ ለሚለው ግን ገንዘብ አተርፋለሁ ብዬ አይደለም፡፡ የወርቁን እንዴት እንደጀመርኩ ልንገርህ፡፡ ዓደዋ ካለው ቤታችን አንድ ሁለት ኪሎ ሜትር ራቅ ብሎ የወላጆቼ ቤተ ክርስቲያን ነበርና ወደዚያ ስንሄድ ወንዝ ዳር ሰዎች አየን፡፡ ምን እያደረጉ ነው ስል ወርቅ እየፈለጉ ነው ተባልኩ፡፡

እነሱ ዘንድ ሄጄ ከሰዓት በላይ ቆይቼ አዋራኋቸው፡፡ አበረታታኋቸው፡፡ ከዚያ ነገሩ ገረመኝ፡፡ እኛ እዚያ አድገን ያኔ እንዲህ ዓይነት ነገር አልነበረም፡፡ ይህንን ባየሁ በዓመቱ እንደገና ወላጆቼን ለማየት ወደ ዓደዋ ስሄድ እነዚያ ሰዎች አሉ፡፡ ከዚያ እንዲህ ከሆነና ዕድሉ ካለ ብዬ ራሴን ጠየቅኩ፡፡ እኔ አቅም ካለኝ እዚያ ያለውን ሰው አሰባስቤ ይህንን የተቀበረ ሀብት ባወጣ እኔ ሳልሆን ሕዝቡ ይጠቀማል የሚል ነገር መጣብኝ፡፡ የወርቁን ኩባንያ ያቋቋምኩት ለዚህ ነው፡፡

ሪፖርተር፡- አሁን ምን ደረጃ ላይ ነው?

አቶ ዳዊት፡- ጥናት ተደርጐ ሌሎች አካባቢዎችም ተገኝተው አስፈላጊውን ፎርማሊቲ አሟልተንና ሠርተፊኬት ወስደን የፍለጋ ሥራ እየሠራን ነው ያለነው፡፡

ሪፖርተር፡- ሌሎች የቢዝነስ ሥራዎችስ?

አቶ ዳዊት፡- ሊኖሩ ይችላል፡፡ ለዝርዝሩ ጊዜ ስጠኝ፡፡ ግን አሉ፡፡ ከራያ ቢራ ጋርም የተያያዙ ሌሎች ፕሮጀክቶች አሉ፡፡ ከዚህ ውጭ በዓደዋ፣ በአክሱምና በመሳሰሉት ቦታዎች የምሠራቸው ፕሮጀክቶች አሉ፡፡ እነዚህ ፕሮጀክቶች ወደፊት የሚንቀሳቀሱት ከራያ ቢራ በሚገኘው ትርፍ ነው፡፡ ትርፉ በሙሉ ለእነዚህ ፕሮጀክቶች የሚውል ነው፡፡ ለልጆቼ የማደርገው ነገር ካለ ራሳቸውን እስኪችሉ መርዳት ብቻ ነው፡፡ ተጧሪ መሆን የለባቸውም፡፡ በአባታቸው ንብረት ተጧሪ አይሆኑም፡፡

ይህንን በግልጽ ያስቀመጥኩትና ሁሉም የሚያውቀው ነው፡፡ ወራሽ የለኝም፡፡ ያሰብኩትን ለማሳካት ዕድሜና ጤና ይስጠኝ፡፡ የእኔ ዕቅድ ግን ከራያ የሚገኘው ትርፍ በራሴ ወጪ የማሠራቸው ፕሮጀክቶች ላይ የሚውል ነው፡፡ አንድ ጊዜ ትልቋ ልጄን አንድ ሚሊዮን ዶላር ልስጥሽ ወይስ ራስሽ ሠርተሽ ነው ሚሊየነር መሆን ነው የምትፈልጊው ስላት፣ ‹‹ኖኖ ራሴ ሠርቼ ነው መሆን የምፈልገው›› ብላኛለች፡፡ አሁን በኢንተርናሽናል ቢዝነስ ማኔጅመንት ማስተርሷን ይዛለች፡፡ አሁን ውጭ አገር አንድ ሱቅ ውስጥ ነው የምትሠራው፡፡ ስለዚህ ከዚህ በኋላ ደግሞ ቢዝነስ እንድታቋቁም ረዳታለሁ በቃ፡፡

ሪፖርተር፡- ገንዘቡ ውጭ ነው ያለው ሥራም እዚያ ነው፡፡ ይህን ያህል ገንዘብ ለዚህ ካወጡ ሥራዎን በምን ሊሠሩ ነው?

አቶ ዳዊት፡- እግዚአብሔር አለ’ኮ!

ሪፖርተር፡- ስለዚህ ሰዎች አቶ ዳዊት ይህንን ያህል ገንዘብ ከየት አገኘ ቢሉ ምን ይመልሳሉ?

አቶ ዳዊት፡- ቅድም ያልኩህን በላቸው፡፡ ሀብቱን የሚያውቁት ዳዊት፣ እግዚአብሔርና ባንኩ ብቻ ናቸው፡፡ ሰው በሒደት ቢያየው ያውቀው ነበር፡፡ ያለኝን ሁሉ መናገር አለብኝ? ያለኝ ሁሉ ግን እዚህ ነው የሚፈሰው፡፡

↧

ተመራጭ፣ ታጋይና ልማታዊ - የትላንትና ዛሬ የቤተሰብ ወግ

$
0
0
ተመራጭ፣ ታጋይና ልማታዊ - የትላንትና ዛሬ የቤተሰብ ወግ

በዚህ ወግ የምናወጋው በሃገር ማነጽ ተግባር በዘመን እና በርእዬት አለም ሳይገደብ የድርሻውን ያበረከተን የአንድ ቤተሰብ ታሪክ ነው፡፡
ታሪክ ሂደት እንደመሆኑ በዚያ ሂደት ውስጥ የሚቀያየረው ያስተሳሰብ እና የአስተዳደር ስርዓት የሚፈጥራቸው በዘመን ሂደት የሚፈጠሩ በርካታ ክዋኔዎች ይኖራሉ፡፡
ሃገሩን እና ህዝብን ማእከል ባደረገ መርህ የሚመራ በተሰብ ይሁን ግለሰብ ግን መርሁ እና አስተሳሰቡ ሁሌም ልክ ነውና ተግባሩ ከትላንት ተሸግሮ ለዛሬም የሚዘከር ይሆናል፡፡
ከላይ በምስሉ ላይ ያየናቸው ቀኛዝማች ገብረ እግዚአብሔር አብርሃ በንጉሱ ዘመን በአድዋ አካባቢ ለህግ መወሰኛው ምክር ቤት ተመርጠው ህዝባቸውን ያገለገሉ ሰው ናቸው፡፡
እኝህ ሰው በዘመናቸው የቻሉትን ያህል ለሃገራቸው ጥቅምና ህዝብ ማገልገላቸው ብቻም አይደለም ትልቁ ቁም ነገር፡፡ ቁም ነገሩ ከራሳቸውም ባሻገር የሃገር እና የህዝብ ፍቅራቸውን ለወገናቸውም ያስተላለፉበት መንገድ ጭምር ነው፡፡
ለነገሩ በምርጫ ሰበብ ረብሻና ብጥብጥ እንዲነሳ ለሚጥሩት የዛሬ የውሸት ዴሞክራሲያዊያን ነን ባዬች የያኔውም የነቀኛዝማች ምርጫ ሂደቱም ቢሆን የሚያስተምራቸው ነገር ሳይኖር አይቀርም፡፡
ምክንያቱም ጣትን በምልክትነት ቀስሮ የሰው አይን ለመጠንቆል የሚወዳደር አካል ዘመን ወደ ኋላ ተመልሶም ቢሆን ሊማር ይገባዋል ባይ ነኝ፡፡
ከግማሽ ክለ ዘመን በፊት እነ ቀኛዝች ገብረእግዚአብሔር ለምርጫ ቅስቀሳ የሚጠቀሙበትን አባባል እንደ ወረደ ላስነብባችሁና የአላማ ጽናቱንም ሆነ ግብረ ገብነቱን ለአንባቢ ግንዛቤ እንተወው፡፡ እግረ መንገዱንም ከስድብ እና ከጥላቻ ውጭ አጀንዳ ሳይሆራቸው ለሚርመሰመሱት የዘመኑ  ተቃዋሚወች አንዳች የሚያስተምረው ቁም ነገር ሳይኖረው አይቀርም፡፡


    “የህግ መምሪያ ምክር ቤት አማካሪ የህዝብ እንደራሴ ሲፈለግ ….ያገሩን ታሪክ አጣርቶ የሚያውቅ፣ አስፈላጊውን በጊዜው የሚያሳስብ፣ በግብረ ገብነት የተመሰገነ እንዲሆን አስፈላጊ መሆኑን በሁሉ የታወቀ ነው፡፡
    ጠቅላላው የሃገሪቱንና የህዝቡን ኑሮ እድገት የሚሻሻልበትን በእርሻ፣ በልዬ ልዬ ፋብሪካዎች አገሪቱን እንድትበለጽግ የምትዳብርበትን ዘዴ በብራርቶ የሚገልጽ እንደራሴ ይጠይቃል፡፡
    ከሁሉ አስቀድሞ ለህዝብ ጤናና ትምህርት አስፈላጊ ሁነው ስለተገኙ፣ ህክምናና ትምህርት ትምህርት ቤቶች በየቀበሌው እንዲቋቋሙ የሚያሳስብ እንደራሴያችሁ  ይፈለጋል፡፡
    በገበሬዎቹና በነጋዴዎቹ በኩል ያለው የግብር አከፋፈል በቅርቡ ሆኖ የሁሉን መጠን የሚያውቅ አስተዋይ እንደራሴ መምረጥ የግድ ይሆንብናል፡፡
    የቤተ ክህነት፣ የመንግስት ወታደሮችና የሲቪል ሰራተኞች መብታቸው እንዲጠበቅ የሚያስረዳ እንደራሴ ያስፈልጋል፡፡
    ያገሩን ወግና ህግጋት ከዘመናዊው ስልጣኔ ጋር በማስማማት እንዲራመድ ሃሳቡን የሚያቀርብ እንደራሴ መምረጥ ለዘመኑ ጠቃሚ፣ ለታሪክ ቅርስና ብልጽግና ሊያስደኝ ይችላል፡፡
    ህዝብ ሆይ፤
    ከዚሁም ሌላ የህዝብ እንደራሴዎች የሚያመነጯቸው ደንቦችና ህጎች በሺ የሚቆጠሩ መኖራቸው የታመነ ነውና እንዳስፈላጊነቱ ሰፊ ሃሳብ በመስጠትና በመቀበል በታማኝነት የሚያገለግላችሁ ዋስትና ያለው እንደራሴያችሁ፣
ቀኛዝማች ገብረእግዚአብሔር አብርሃን ምረጡ”


እንግዲህ እንዲህ ያለው የምርጫ ቅስቀሳ በትንሹ አንድ ነደር ያመላክታል፡፡ እድገትና ስልጣኔ መሻትን፣ የሃገር ፍቅርን እና ወገናዊነት እንዲሁም ከሁሉም በላይ ተመራጮች ወደ ምርጫ ሲመጡ ግልጽ አላማና እቅድ እንዳላቸው በቀደመው ዘመን እንዲህ ይሰራ እንደነበር ያሳያል፡፡
ዛሬ ሰልጥነናል አድገናል በምንልበት በዚህ ወቅት ግን ምንም ግልጽ አላማና ፕሮግራም ሳይኖራቸው የፖለቲካ ስልጣን ለመጨበጥ እና ህዝብ እንመራለን ሲሉ የምነሰማቸው አንዳንዶች ግን ከዚህ ቢማሩ መልካም ነው እላለሁ፡፡
ቀደም ሲል ወዳነሳሁት ሃሳብ ስመለስ ቤተሰብ የሃገር ፍቅር እና የሃቀኝነት መነሻ መሆኑን ለማሳት የቀኛዝማች ገብረ እግዚአብሔር አብርሃን አስተምህሮ እና መስዋእትነት ማንሳት ወደድሁ፡፡
ደርግ በስልጣን ዘመኑ ህዝብን እንደ ህዝብ ሀገርን እንደ ሃገር በሚጨቁንበት በዚያ ዘመን ጭቆናን ለመታገል ራሳቸውን አሳልፈው ከሰጡ እልፎች መካከል የቀኛዝማች ቤተሰቦችም ይገኙበታል፡፡
አስፈሪውን የጭቆና አገዛዝ በሞትና በህይወት መካከል ሆነው በቁርጠኝነት እንዲታገሉ ልጆቻቸውን መርቀው የሸኙ ታላቅ ሰው ናቸው፡፡
እኝህ ሰው ለአቅመ ትግል የደረሱትንም ልጆቻቸውን በሙሉ ወደ በረሃ ለነጻነት እንዲታገሉ በዚያ ቀውጢ ሰዓት ሲልኩ ምክንያታቸው ቀደም ሲል ያነሳነው ወገናዊነት እውነትን፣ ፍትህንና ርትእን መሻት ነው፡፡
በዚህም የሚወዷቸውን ልጆቻቸውን በመስዋእትነት አጥተዋል፡፡
እንግዲህ ከህዝብ እንደራሴነት እስከ ነጻነት ትግል የቀጠለው የዚያ ቤተሰብ አቋም በልጆቻቸው እና በብዙ እልፍ ወጣቶች መስዋእትነት የነጻነት ጎህ ሲቀድ እና ሰላምና መረጋጋት ሲመጣ ቀጣዬ ትግል ከድህነት ጋር መሆኑ ሲታወጅ የዚያ ቤተሰብ የአስተሳሰብ ውጤት ደግሞ በልማታዊነት ቀጠለ፡፡
ቀኛዝማች ገብረ እግዚአብሔር አብርሃ ልጅ አቶ ዳዊት ገብረእግዚአብሔር ወንድሞቻቸውን እና እህታቸውን በመስዋእትነት ማጣታቸው የፈጠረባቸው ብቸኝነት ከስኬት ጎዳና አላስቆማቸውም፡፡
አቶ ዳዊት ባደጉበት የጥንካሬ እና የአላማ ጽናት ተነሳስተው ለውጤት እንደበቁ በልበ ሙሉነት ይናገራሉ፡፡
አቶ ዳዊት በተለያዬ የአለም ሃገራት ሰርተው ያካበቱትን ዘመኑና ጊዜው በሚጠይቀው የእድገት ትግል ውስጥ በንቃት በመሳተፍ የሃገራቸውን ልማት ለማፋጠን መዋእለ ንዋያቸውን እያፈሰሱ ካሉ ባለሃብቶች መካከል ይጠቀሳሉ፡፡
በውጭ እንደመኖራቸው የውጭውን ተሞክሮ ከሃገራቸው ተጨባጭ ፍላጎት ጋር በማጣጣም በቅርበት የወገናቸውን ችግር ለመፍታት ተጠቅመውበታል፡፡
ተወልደው ባደጉበት አካባቢ ለአካባቢው ወጣቶች የሚጠቅሙ ፕሮጀክቶችን እገነቡ የሚገኙት አቶ ዳዊት ሰርተው ያካበቱትን ሃብት ሃገራቸው ላይ ኢንቨስት የማድረግ ጽኑ ቁርጠኝነት አላቸው፡፡
ለዚህም ነው የራያ ቢራ አክሲዬን ማህበር በሁለት እግሩ እንዲቆም ከፍተኛ ጥረት ያደረጉት፡፡
በነገራችን ላይ አቶ ዳዊት ራያ ቢራ በሚቀጥለው አመት እውን እንዲሆን የ1.6 ቢሊዬን ብር አክሲዬን በመግዛት ለልማቱ ያላቸውን ቁርጠኝነት አሳይተዋል፡፡ በዚህም ከራያ ቢራ አክሲዬን ማህበር የ25 በመቶ ድርሻ አላቸው፡፡
“ሃገሬ ላይ ኢንቨስት የማደርግበት ስራ ለበርካታ ወገኖቼ ጥቅም እስካስገኜልኝ ድረስ ምንም አይነት ትርፍ ባላገኝበት አይጨንቀኝም” ሲሉ በተደጋጋሚ የሚደመጡት ባለሃብት  የታላቁ ህዳሴ ግድብን በመደግፍም በግላቸው ያደረጉት አስተዋጽኦ ሌሎችም ሊማሩበት የሚገባ ሃገራዊነት ነው፡፡
አቶ ዳዊት ለህዳሴው ግድብ የ1.1 ሚሊዬን ዶላር የቦንድ ግዥ የፈጸሙ ታላቅ የልማት አጋር ናቸው፡፡
እንደ ቤተሰብ ተመራጭ፣ ታጋይ እና ልማታዊነትን ባንድ ላይ የተጓዙትን የአቶ ዳዊት ገብረእግዚያብሄርና የአባታቸውን ቤተሰባዊ ጉዞ ስናነሳ ከእንዲህ ያለው ሂደት ሌሎችም ቢባሩ በማለት ነው፡፡
ሃገር የግለሰብ፣ የቤተሰብ፣ የማህበረሰብ፣ እና የብሄር ብሄረሰብ መሆኑን ተረድተን እንደ አንድ ጠንክረን ከጠንካሮች በቅንነት ልምድ እየወሰድን የምንተጋበት ጊዜ ላይ መሆናችን መዘንጋት የለበትም፡፡

↧

የኢዴፓ አመራሮች ውዝግብ ቀጥሏል

$
0
0
የኢዴፓ አመራሮች ውዝግብ ቀጥሏል

የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) ብሔራዊ ምክር ቤት እሑድ ታኅሳስ 15 ቀን 2010 ዓ.ም. በቅሎ ቤት አካባቢ በሚገኘው ዋና ጽሕፈት ቤቱ ባካሄደው ስብሰባ አቶ አዳነ ታደሰን በፕሬዚዳንትነት መረጠ፡፡ በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዘንድ ተቀባይነት የላቸውም የተባሉ ጉዳዮችንም ማስተካከሉንና ለቦርዱ ማስገባቱን ለሪፖርተር ቢገልጽም፣ እንደገና ተቃውሞ በመነሳቱ ውዝግቡ ቀጥሏል፡፡

 

ሰኞ ታኅሳስ 16 ቀን 2010 ዓ.ም. በመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ዋና ጽሕፈት ቤት መግለጫ የሰጡት በምርጫ ቦርድ ዕውቅና የተሰጣቸው የፓርቲው ፕሬዚዳንት ጫኔ ከበደ (ዶ/ር) እና የተወሰኑ የሥራ አስፈጻሚ አካላት በበኩላቸው፣ የእሑዱ የብሔራዊ ምክር ቤት ስብሰባ ሕገወጥ ነው በማለት ተቃውመውታል፡፡

 

የፓርቲው ብሔራዊ ምክር አባላት በፓርቲው መተዳደሪያ ድንብ አንቀጽ 20(2.1) መሠረት፣ በፔትሽን የተጠራ ልዩ ስብሰባ እሑድ ታኅሳስ 15 ቀን 2010 ዓ.ም. አካሂዷል፡፡

 

በዚሁ ስብሰባ ብሔራዊ ምክር ቤቱ ምርጫ ቦርድ የአቶ አዳነ ታደሰን በፕሬዚዳንትነት መመረጥ እንደማይቀበል የገለጸበት ደብዳቤ ላይ የተወያየ ሲሆን፣ በምርጫ ቦርድ በኩል አልተሟሉም የተባሉ ጉዳዮችን በማስተካከል ለቦርዱ ማስገባቱ ተገልጿል፡፡

 

በዚህም መሠረት ብሔራዊ ምክር ቤቱ በምርጫ ቦርድ በተነሱት ጥያቄዎች ላይ ምላሽ ሰጥቷል፡፡ ሆኖም ሰብሰባው ሕገወጥ እንደሆነና የፓርቲውን መተዳደሪያ ደንብ የሚጥስ ነው በማለት የተቃወሙት የፓርቲው ፕሬዚዳንትና የተወሰኑት የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት፣ የብሔራዊ ምክር ቤቱን ስብሰባ የጠሩት ግለሰቦች ከሚጠቅሱት የፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ ጋር እየተጋጩ ነው በማለት ተቃውሞ አሰምተዋል፡፡

 

በዚህም መሠረት የመተዳደርያ ደንቡን አንቀጽ 20(6) በመጥቀስ መከራከሪያቸውን ያቀርባሉ፡፡ ይህ አንቀጽ ውሳኔን እንደገና ስለማየት የሚል ነው፡፡ ‹‹አንድ ውሳኔ ውሎ አድሮ እንደገና እንዲታይ ከተፈለገ አባሎቹ 1/3ኛዎቹ ለፕሬዚዳንቱ (ለሰብሳቢው) በጽሑፍ አቤቱታ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ከዚህ በኋላ እንደገና ይታያል፡፡ ቀደም ብሎ የተላለፈው ውሳኔ ለፓርቲው ጉዳት የሚያስከትል ከሆነና ከሚቀጥለው ስብሰባ በፊት ተፈጻሚነት የሚያገኝ ከሆነ፣ ፕሬዚዳንቱ አስቸኳይ ስብሰባ ይጠራና እንደገና እንዲወሰን ያደርጋል፡፡ ሆኖም ይህ አሠራር በአንድ ጉዳይ ላይ ከአንዴ በላይ በተግባር ላይ አይውልም፤›› ይላል፡፡

 

በዚህም መሠረት ከዚህ ቀደም በተመሳሳይ አጀንዳ ስብሰባ ተጠርቶ የነበረ በመሆኑ፣ አሁን ሥራ አስፈጻሚው ሳይወስን በተመሳሳይ ጉዳይ ስብሰባ መጥራት ከደንቡ ጋር እንደሚቃረን የፓርቲው ጥናትና ምርምር ኃላፊ አቶ ዋስይሁን ተስፋዬ አስረድተዋል፡፡

 

ምርጫ ቦርድ ታኅሳስ 15 ቀን 2010 ዓ.ም. በተደረገው የብሔራዊ ምክር ቤት ስብሰባ መሠረት ውሳኔ የተደረሰባቸው ነጥቦች የተካተቱበት ደብዳቤ እንደደረሰው፣ በፓርቲው ሕገ ደንብ መሠረት የተከናወነ መሆኑን እያጣራ እንደሆነ የቦርዱ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ተስፋዓለም ዓባይ ለሪፖርተር አረጋግጠዋል፡፡

 

‹‹ቦርዱ ሁሌ እንደሚያደርገው የቀረበለትን ሰነድ በሕገ ደንቡ መሠረት መከናወኑን በጥሞና ከመረመረ በኃላ በአጭር ጊዜ ውስጥ ምላሽ ይሰጣል፤›› ብለዋል፡፡

 

ኢዴፓ ከገዥው ፓርቲ የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሕአዴግ) ጋር እየተደረገ ባለው ድርድር በውክልና ምክንያት፣ በአባላት መካከል አለመግባባት መፈጠሩን መዘገባችን የሚታወስ ነው፡፡

↧
↧

ዘመኑን በፍቅር መነሻ ስለፍቅር እንዋጀው

$
0
0
ዘመኑን በፍቅር መነሻ ስለፍቅር እንዋጀው

 

By Artist Solomon Tekalgn

ኢትዬጵያዊነትን አንስተው ንግግር ስላደመቁ አዲስ የሚፈጠር ማንነት ወይ ፍቅር ሊኖር አይችልም፡፡ በየትኛውም ዘመን መቼም ቢሆን ህዝቡ የሚያደርገውን ያውቃል፡፡

“ዘመኑን በፍቅር መነሻ ስለፍቅር እንዋጀው” ይህ ለዛሬው ጽሁፌ መነሻና መድረሻ መልእት ነው፡፡ ፍቅር በሚለው ጥልቅ ሰዋዊ ስሜት ለሁሉም የሰው ዘሮች የተሰጠ ጸጋ ቢሆንም ቅሉ በማሳያዎቹ እና በዋና ዋና መገለጫዎቹ ውስጥ ስናልፍ ግን ይሀ ስሜት እንደ ህዝብ ይበልጡኑ እኛ ኢትዬጵያዊያንን ከሌሎችም በላቀ መልኩ ይገልጸናል ብል አጋነንክ የሚለኝ ብዙ የሚኖር አይመስለኝም፡፡

በሩን ዘግቶ በሚኖር አለም ውስጥ የጎረቤት ቤት የራስ እስኪመስል ድረስ ከምግብ መጠጥ ባሻገር ሁሉም ማህበራዊ ትስስር የተጠናከረበት፡፡ የራስ ብቻ በሚባል ሃይማኖት በሚከወንበት አለም ውስጥ፣ ጦር በሚማዘዙ እምነት ተከታዬች በበዙባት አለም ውስጥ አንዱ የሌላውን በዓል ከማክበር ባሻገር አንዱ የሌላውን ቤተ እምነት እስከመገንባት የሚሄድባት ሃገር ኢትዬጵያ ነች፡፡

በቋንቋና ባህል፣ በወግና ልማድ ተመሳሳይ እና ተቀራራቢ መስተጋብር ብቻ ሳይሆን በመቻቻል የሚገለጽ ብዝሃነት ባለባት ሃገራችን ውስጥ ወና ዋና የሚባሉትን የፍቅር መገለጫዎች ሳይነገረን፣ ሳይጻፍ፣ ሳንሰበክ ለዘመናት ስንተገብር የኖርን ህዝቦች ነን ኢትዬጵያዊያን፡፡

በዚህ መስፈሪያ ፍቅር ውስጣችን የኖረ ቤተኛ ገንዘባችን እንጅ ከውጭ የምንቀበለው ወይም ተምረን የምንላበሰው እውቀት ሳይሆን ማንነታችን የሆነ ጸጋችን ነው፡፡

ከዚህ አንጻር ካየነው ኢትዬጵያዊያን በህዝቦች ትስስር ውስጥ እንደው በያንዳንዱ ህዝባዊ እና መንግስታዊ ተግባር ውስጥ ይህንን የኖረ የህዝቦች መፋቀርና መተሳሰር ልናሳድቀው አሊያም የሆነ ሁነት እየፈጠርን ይበልጥ እውቅና ልንሰጠው እንችል ይሆናል እንጅ እንዳዲስ ልንፈጥረው አሊያም የፈጠርነው ያህል አድርገን ልንመጻደቅበት አሊያም ልናወራው አይገባም፡፡

በዚህ መንደርደሪያ ወደ ዋናው ነጥቤ ስሄድ ይህንን የኖረ የህዝቡን ትስስር ማጠናከር ተገቢ መሆኑን አምናለሁ፡፡ አንባቢዎቼ ይህንኑ ሃሳብ ትጋሩታላችሁ ብዬም አስባለሁ፡፡ ከዚህ አንጻር የአማራና የኦሮሞ አሊያም አማራና የትግራይ ህዝቦችን ስለፍቅር ማስተሳሰር በራሱ ችግር አለው የሚል መነሻ የለኝም፡፡

እዚህ ላይ ዋና ዋና ችግር ሆነው የሚመጡት ግን አንዱን ህዝብ ከሌላው ጋር ስለማፋቀር ሰራን ብለን ስንነሳ ሁለቱን ህዝቦች ምንም ተፋቅረው እንደማያውቁ አድርጎ መስበክ ትልቅ ስህተት ነው፡፡ ፍቅር አንደ ሱስ ድንገት እንዳገረሸባቸው አድርጎ ይህንን የመቀራረብ ሱስም አዲስ እንደተፈጠረ አድርጎ መሲህ መሆን ብዙ የሚያዋጣ አይደለም፡፡ በታሪክም በህሊናም ፍርድ ትልቅ ስህተት ላይ የሚጥል ነው፡፡

ሁለተኛው ትልቅ ስህተት የሚሆነው፣ ጉዳይ ሁለት ህዝቦችን ለማፋቀር አንድ ሌላ የሚጠላ ህዝብ ለመፈለግ የሚደረገው መኳተን ነው፡፡ በሌላ አነጋገር ሁለት ህዝቦችን አፋቀርን ብሎ ሌላ አንድ ህዝብ እንዲጠላ በማድረግ ላይ መመስረት ትልቅ ጥፋት ነው፡፡ የፍቅር መነሻው ፍቅር እንጅ ጥላቻ ከሆነ ጥልቅ ጥፋት መፈጠሩ አይቀርም፡፡ ለዚህ መነሻ የሚሆነው ሌላውን ብሄር እንዲጠላ በማድረግ የሚፈጠር የፍቅር ጋብቻ እንደ ሃገር ህዝባዊ መነሻ የሌለው የጥፋት ጉዞ ይሆናል፡፡ ለዚህም ነው “ዘመኑን በፍቅር መነሻ ስለፍቅር እንዋጀው” ያልሁት፡፡

በነገራችን ላይ አድማጮቼ እዚህ ላይ አንድ ሳይነሳ መታለፍ የሌበት ጉዳይ እንደ ህዝብ እኛ ጋር “የጠላቴ ጠላት ወዳቼ ነው” የሚለው አስተሳሰብ ወይም አባባል አይሰራም፡፡

አሊያም ደግሞ እንዲሁ በጋለ ስሜት ድንገት ብድግ ተብሎ የሚመሰረት ጋብቻ ወይም ፍች የለም፡፡ ምክንያቱም አማራው ከትግሬው አሊያም ከኦሮሞው ጋር ባንድ ዘመን ስርዓት ድንገት ብድግ ብሎ የሚፋቀርበት እና የሚጣለበት አጋጣሚ ሊኖር እንደማይችል ታሪክም ነባራዊ ሁኔታውም ይነግረናል፡፡

ጋብቻና ፍቺው በግለሰቦች እንደማህበረሰብም በኖረ እሴተ የሚቀጥል እንጅ መሪዎች ስለ ሱስ ምናምን ስለሰበኩ ብቻ የሚከናወን አይደለም፡፡ ከዚህ ቀደም ባለ ፕሮግራሜ እንደነገርኳችሁ መሪነት ማለት እንደ ፌስቡክ ባለገጽ ላይክ ለማግኜት የሚደረግ ሽሚያ ሳይሆን የህዝብን እሴት ባህልና ወግ ጠብቆ ህዝብን ለልማት የማስተባበር ጉዳይ ነው፡፡

ከዚህ አንጻር አሁን አሁን እየሆነያለውን ሁኔታ ስንመለከተው አመራሩ እንደ አቢዬታዊ ዴሞክራት በህዝብ መሰረታዊ ጥቅሞች ላይ በትኩረት የሚሰራ ሳይሆን፣ እንደ ምእራባዊያኑ ባለሃብቱ እንደሚመራው ኔዎ ሌበራል ስርዓት ለግል ዝናና ክብር የሚሰራ አይነት እየሆነ ነው፡፡

ለዚህም ነው የህዝብ ለህዝብ ግንኙነቶችንም ሌላውን በመጥላት ላይ የተመሰረተ ሳይሆን እርስ በእርስ በመከባበር እና በመተሳሰብ ላይ ተመስርቶ መቀጠል አለበት የምንለው፡፡ የአማራና የኦሮሞ ወንድማማችንት ፋሽን ሆኖ ሲወራ መስማት ለአንድ የሃገሩን ታሪክ ጠንቅቆ ለሚያውቅ ኢትዬጵያዊ የሚያሳምም ጉዳይ ነው፡፡ አድዋን በጋራ የተዋደቁ ህዝቦች ዛሬ ተጣልተው እንደኖሩ ህዝቦች አድርጎ ማሰብ በጣም አሳፋሪ ነው፡፡ እውነት ለመናገር ግዛቱን ለማስፋት እንደማንኛውም የፊውዳል ስርዓት አራማጅ ሰራዊት አዝምቶ ግፍ ሰራ በተባለው በሚኒሊክ ዘመን ሳይቀር አማራና ኦሮሞው ከመጋባት ከመተሳሰብ ያገዳቸው አንዳች የለም፡፡ በዚያው ስርዓት ደግሞ አማራና ኦሮሞው ከሌላው ህዝብ ጋር ሆነው በንጉሱ አዝማችነት ሃገራቸውን ከፋሽስት ወራሪ ታድገዋታል፡፡

እንዲህ ስርዓቱ ምንም ይሁን ምን አማራና ኦሮሞው አድዋ ላይ አብረው ከመዋደቅ ያገዳቸው አንዳች የለም፡፡ ዛሬም የክልል ፕሬዘዳንቶች ኢትዬጵያዊነትን አንስተው ንግግር ስላደመቁ አዲስ የሚፈጠር ማንነት ወይ ፍቅር ሊኖር አይችልም፡፡ በየትኛውም ዘመን መቼም ቢሆን ህዝቡ የሚያደርገውን ያውቃል፡፡ ለዚህም ነው ያሁኑ የሁለቱን ህዝቦች ፍቅር ከመስበክ በዘለለ ጥላቻን በሌላው ላይ ማላዘን የለበትም የምንለው፡፡

ለዚህም ነው ህዝቡ የሚለውን የሚያዳምጥ አመራር ያስፈልጋል የሚባለው፡፡ ለዚህም ነው እንደ ምእራባዊያን መሪዎች ለዝና ሳይሆን ለህዝብ ፍላጎተ እንስራ የምንለው፡፡ በሳለፍነው ሳምንት የኦሮሚያን በአዲስ አበባ ላይ ልዬ ጥቅሙን አስመልክቶ በተዘጋጀው የፓርላማ መድረክ ላይ የሆነውን ከዚህ ለይቼ አላየውም፡፡

የአዲስ አበባ እና የኦሮሚያ ጉዳይ ምን ያህል የውዝግብ አጀንዳ ሆኖ እንደከረመ ሁላችንም እናውቃለን፡፡ በህገ መንግስቱ መሰረትም አዲስ አበባን በተመለከተ የተቀመጠ ቁም ነገር አለ፡፡ ህገ መንግስቱ አዲስ አበባን በተመለከተ የኦሮሚያን ልዬ ጥቅም መከበር እንዳለበት ደንግጓል፡፡

እዚህ ላይ ቀደም ባሉት ጊዜያት የተሳሰረ ልማት ለማምጣት የተደረገው ጥረት በነጃዋር መሪነት ወጣቱ በስሜት ያልተገባ አቋም እንዲይዝ በማድረግ  ሁከትና ግርግር እንዲፈጠር በማድረግ ልማት ሲደናቀፍ ስናስተውል ቆይተናል፡፡ እንግዲህ የትኛውም ልማት ይሁን በየትኛውም አካባቢ ይሰራ የሚጠቅመው ህዝቡን እስከሆነ ድረስ ስለምን ልማት ይደናቀፋል የሚጠቀመውስ ያካባቢው ህዝብ አይደለምን የሚል ጠያቄ ሊነሳ ይችላል፡፡

እዚህ ላይ መልሱ ስለ ልማት ሳይሆን ስለ ጥፋት ብቻ የሚያወሩ መቀመጫቸውን ውጭ ያደረጉ አካላት ያደረጉት የቅስቀሳ ስራ ተሳክቶ ልማቱ ሲደናቀፍ ከርሟል፡፡ የቀደመውን ካሁኑ የተለዬ የሚያደርገው ግን አሁን ላይ እየተመከረበት ያለው እና ሊመከርበት የታሰበው የክልሉ እና የአዲስ አበባ ጉዳይ የውጭዎቹ ዝም ብለው ያገር ቤት ሹመኞች ፓርላማውን እንዳይመክር ማድረጋቸው ነው፡፡

ስለ ኢትዬጵያዊነት ሲያላዝን የነበረ የክልል አመራር ፓርላማው የህዝቡን አስተያየት ሊሰማ ባቀደበት ዋዜማ በፊስ ቡክ ገጹ ላይ ምክክሩን እንቃወም ብሎ ከጃዋር ያነሰ ጠቦ መታየት በጣም አሳፋሪ ነው፡፡ ከዚያም ባለፈ በእለቱ ፓርላማ ገብቶ ክልላችን ስለ ጉዳዬ ባልተወያየበት ሁኔታ እዚህ መምከር አያስፈልግም ብሎ ማሳመጽ ምን ይባላል፡፡

በቀደም ጊዜ የህዝቤን ጥቅም ለማስከበር ቆርጫለሁ ያሉት አፈጉባኤው ራሳቸው ይህንን የፐብሊክ ሂሪንግ መስማት ግብዓት ይሆናል እንጅ የኦሮሚያን ህዝብ ጥቅም የሚነካ ውሳኔ የሚተላለፍበት አይደለም እያሉ ኢትዬጵያዊነትን አስመልክቶ ሲንግል የለቀቀውን ወጣቱን የክልል አመራር እንደሞገቱት ሰምተናል፡፡ ያ የክልሉ ነጋሪ የሆነው ሰው ግን የጋራ ጥቅምን በመቃወም እንዲያ መደንፋቱ ሁኔተውን አሳፋሪ አድርጎብኛል፡፡

ለዚህም ነው ካንገት በላይ የሚሰበክ ፍቅር መዳረሻወ ትስስር አይሆንም የምለው፡፡ እኛም ሆንን ህዝቡ የሚሆነውን ይታዘባል፡፡ አንዳንዴም ጃዋር ለምን ዝም አለ ለሚለው ጥያቄ መልስ ሊሆን ይችላል፡፡ ለማንኛውም መነሻና መድረሻችን የህዝቡ ፍላጎትና እሴት ቢሆን ከከፋ ስህተት መራቅ እንችላለን፡፡ ዘመኑን በፍቅር መነሻ ስለፍቅር እንዋጀው፡፡

 

 

↧
Viewing all 14 articles
Browse latest View live